ከበጀት ጋር ተያይዘው የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ቅንጅታዊ አሠራር እና አማራጭ የቅጣት ውሳኔዎችን በሰፊው ሥራ ላይ ማዋል ጉልህ ሚና አለው
ይልቁንም ሁነቶችን እየጠበቁ በግዳጅ በማፈስ ለሰብአዊ መብት ጥሰት እየተጋለጡ መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሏል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
ወጣት አጥፊዎች በማረሚያ ወይም በመቋቋሚያ ተቋሞች ከአዋቂዎች ተለይተው መያዝ አለባቸው
Juvenile offenders admitted to corrective or rehabilitative institutions shall be kept separate from adults
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ባወጣው መግለጫ፣ ብሔርተኛ ታጣቂ ቡድኖች፣ በልዩ ልዩ የክልሉ ወረዳዎች በፈጸሙት ጥቃት፣ በርካታ ንጹሐን ሰዎች እንደተገደሉ አስታወቀ፡፡ በጥቃቱ ምክንያት፡- የአካል ጉዳት፣ የነዋሪዎች መፈናቀል እና የንብረት ውድመት መድረሱንም አመለከተ
ኢሰመኮ በጋምቤላ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች ሲከሰቱ መቆየታቸውን እና በዚህ ሳቢያ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየደረሱ መሆኑን ገልጿል
በጋምቤላ ክልል ያለው የጸጥታ ሁኔታ በነዋሪዎች ላይ ያደረሰው ከፍተኛ ጉዳት እና የሰብአዊ መብቶች ጥሰት፤ የመንግሥትን ተጨማሪ ትኩረት የሚሻ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
ኢሰመኮ በጋምቤላ በፀጥታ መደፍረስ ሳቢያ በነዋሪዎች ላይ እየደረሰ ያለው ከፍተኛ ጉዳትና የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የመንግሥትን ትኩረት እንደሚሻ አሳሰበ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በጋምቤላ ፀጥታን ለማስከበርና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመግታት ጊዜያዊ አስተባባሪ የሥራ ቡድን እንዲዋቀርም ጥሪ አቅርቧል
የሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣሉ መከላከያም ይሁን ፖሊስ ለእያንዳንዱ ጉዳይ ችሎት ባይቆም እንኳን፣ ለተፈጸሙ ጥፋቶች ተጠያቂነት መኖር ይኖርበታል ብለን ነው የምናምነው፡፡ የመንግሥትም ኃላፊነት እዚህ ላይ መሆን አለበት
በክልሉ የተሰማራውን ከፌዴራል እና ከክልሉ የጸጥታ አካላት የተውጣጣ ኃይል ማጠናከር እና አስፈላጊውን ድጋፍ ከመስጠት ተግባር ጎን ለጎን፣ ከነዋሪዎች፣ ከስደተኞች ተወካዮች፣ ከተቀባይ ማኀበረሰብ ተወካዮች፣ ከፌዴራል እና ጋምቤላ ክልል ጸጥታ ኃይሎች እንዲሁም በስደተኞች አያያዝ ላይ በሚሠሩ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች የተውጣጣ ጊዜያዊ አስተባባሪ ኃይል ማዋቀር አስፈላጊ ነው