የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ይህንኑ ዛሬ የሚከበረውን የስደተኞችን ቀን በማስመልከት ለመንግሥት ጥሪ ማስተላለፋቸውን ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል
የጸጥታ ችግር ባለባቸው የኦሮሚያ፣ አማራ እና ቤኒሸንጉል ጉሙዝ የተለየዩ አካቢቢዎች የሰብዓዊ መብት አያያዝ የከፋ ደረጃ ላይ መድረሱን ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ
በአፋር እና በሶማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች የትጥቅ ግጭቶች፣ የሲቪል ሰዎች ሞት እና መፈናቀል በድጋሚ ማገርሸቱን የሚያመላክቱ ዘገባዎች እጅግ አሳሳቢ ናቸው
ከባለፈው ሳምንት ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአካባቢው ወደ ትጥቅ ውጊያ ያመራ ውጥረት መከሰቱን በተመለከተ መረጃዎች እንደደረሱት ኢሰመኮ ገልጿል
በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የተኩስ አቁም ስምምነት ከአንድ ወር በፊት ተደርጎ የነበረ ቢሆንም አሁንም በታጠቁ ሐይሎች ግጭት ምክንያት ሰላማዊ ዜጎች ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነ ኮሚሽኑ ለአሐዱ በላከው መግለጫ አስታውቋል
ኢሰመኮ እንደገለጸው ይህ ግጭት የተከሰተው ሁለቱ ክልሎች ባለፈው ሚያዝያ ወር የተኩስ አቁም ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ ነው
በአፋር እና ሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተኩስ አቁም ስምምነቱ ተጥሶ የተጀመረው የትጥቅ ውጊያ እንዲሁም የንጹሀን ጉዳትና መፈናቀል እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን (ኢሰመኮ) በመወከል በውይይቱ የተሳተፉት ሰዊት ዘውዱ፤ በረቂቅ አዋጁ ላይ “ኢትዮጵያን የሚመስል ተቋም” መገንባትን በተመለከተ ስለተቀመጠው ድንጋጌ ጥያቄ አቅርበዋል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has requested the government to lift restrictions following the expiration of a state of emergency this week, 10 months after it was first introduced
ዋና ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ እሥርን ጨምሮ ለመብት ጥሰት ምክንያቱ ግጭት በመሆኑ መፍትሔው ግጭቶችን በሰላም ማስቆም መሆኑን ሰሞኑን ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል