በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት እና በሕይወት የመኖር መብት ላይ ያተኮረው ሦስተኞው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የፊልም ፌስቲቫል "ጥያቄዎችን የሚያጭሩ፣ ሐሳብ የሚሰጡ፣ የመብቶቹ መከበር ወይም መጣስ በተጨባጭ ምን እንደሚመስል የሚገልጹ እና ለማሰላሰል የሚጋብዙ ሆነው እንዲቀርቡ ጥሪ ቀረበ
ዜጎችን ከመደበኛ የመኖሪያ ቦታቸው ያፈናቀሉ፣ የሰው ሕይወት ያጠፉ፣ ሀብት ያወደሙ፣ አካላዊ ጉዳት ያደረሱ ቡድኖችና ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ በቂ ዕርምጃዎች ባለመወሰዳቸው የሕግ በላይነት፣ ተጠያቂነትንና የተፈናቃዮችን ፍትሕ የማግኘት መብት የሚነፍግ ነው ሲል፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
ይህ ሁለተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሐምሌ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ በተጨማሪነት ኮሚሽኑ የተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ሁኔታዎችንና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል
ለጋሾች ለስደተኞች የጀመሩት ርዳታ በሦስተኛ ወገን እንደሚታደል ኢትዮጵያ አስታወቀች
ሕይወት፣ ትርጉም ያለው ሕይወት፣ ምንድን ነው? የአንድ ኢትዮጵያዊት ሴት፣ ወይም የአካል ጉዳተኛ ወይም የተፈናቃይ ወይም የአረጋዊ ሕይወት ምን ይመስላል?
የውይይቱ ተሳታፊዎች ፍትሕ ሚኒስቴር ያወጣው ነጻ የሕግ ድጋፍ ስትራቴጂ በመጽደቁ በኢሰመኮ አስተባባሪነት እየተሠሩ ያሉ ሥራዎች ከስትራቴጂው ትግበራ ጋር ሊቀናጁ እንደሚገባ አስገንዘበዋል
The State of Emergency declared by Ethiopia last August is incompatible with the ongoing transitional justice initiative, according to a report co-authored by the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) and the UN Office of the High Commissioner for Human Rights (OHCHR)
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት ከ2014 ዓ.ም. ጀምሮ የሚካሄደው ይህ ዓመታዊ ፊልም ፌስቲቫል በእ.ኤ.አ. ታኅሣሥ 10 የሚውለውን ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ቀን የሚያስብ ነው
የጤና መብት እና የግንባታ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብት አተገባበር ክትትል ሪፖርቶችን መሠረት ያደረጉ የውትወታ መድረኮች ተካሄዱ
በ2016 ዓ.ም. በኅዳር 30 ቀን የሚውለው ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ቀን (December 10) የዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች መግለጫ (Universal Declaration of Human Rights) 75ኛ ዓመት የሚታሰብበት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል