በአማራ ክልል እየተደረገ ባለው “የጸጥታ እርምጃ” የተፈጠረው ጉዳት ሳይባባስ፤ ፓርላማው የሰላማዊ መፍትሔ አስፈላጊነትን ለመንግስት የስራ አስፈጻሚ አካል “በአስቸኳይ እንዲያሳስብ” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥያቄ አቀረበ
በኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በሰብአዊ መብት ጥሰት ፈፅሞ ተጠያቂ የሚሆን አካል የለም የሚለው እንዳሳሰባቸው ተናግረዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሰብአዊ መብት ጥሰት እንዳይፈፀም በግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራት ላይ ማተኮር እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴው ጠቁሟል
ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ
Human rights commission calls on government to stop arbitrary arrests of journalists and to respect citizens’ rights in addition to lifting the internet restriction imposed on social media as it is violation of the human rights principle
በአማራ ክልል የሀገር መከላከያ እና በአካባቢው ታጣቂዎች በከባድ መሳሪያ የታገዘ ግጭት ውስጥ መግባታቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said it is “closely monitoring” the ongoing “law enforcement campaign” in some areas of the Amhara regional state and its implications and effects on human rights
በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ውስጥ በመከላከያ ሠራዊት እና በታጣቂዎች መካከል ግጭት መኖሩን እና በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ ሀገራት፣ የብዙኃን መገናኛ ነፃነት አደጋ ላይ መውደቁን ቀጥሏል፤ ሲሉ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ገለጹ
የሚዲያ ባለሙያዎችን ማዋከቡ እጅግ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ገለጹ