የዓለም አቀፍ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳንን አፈጻጸም ለመከታተል የተቋቋመው የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ በሁለተኛው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሪፖርትን በመገምገም በጥቅምት 21 ቀን 2015 ዓ.ም. በተካሄደው ስብሰባው የማጠቃለያ ምልከታዎች አጽድቋል፡፡ እነዚህን የማጠቃለያ ምልከታዎች የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012...
ከዓለም ዙሪያ የተውጣጡ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት በ13ኛው የዓለም አቀፉ የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ጥምረት ጉባኤ የማራኬሽ መግለጫን በጥቅምት 2 ቀን 2011 ዓ.ም. አጽድቀዋል። ይህን መግለጫ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎምና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 (በአዋጅ ቁጥር 1224/2012 እንደተሻሻለው) አንቀጽ 6(8) በተሰጠው ስልጣን መሠረት...
የውሃ መብት ምንድን ነው? የውሃ መብት በዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊ እና ሀገራዊ የሕግ ማዕቀፎች የተሰጠው ጥበቃ ምን ይመስላል? የውሃ መብት ይዘቶች ምን ምን ናቸው? የውሃ መብትን አስመልክቶ መንግሥታት ያሉባቸው ግዴታዎች ምንድን ናቸው?
What is ICERD? What are the key features of ICERD? What is CERD/the Committee? Mechanisms used by CERD/the Committee to monitor state actions and advise. Is Ethiopia party to ICERD? How can human rights actors engage with ICERD?
This Fact Sheet outlines key elements of the concept of Transitional Justice and provides an overview of the role Ethiopian Human Rights Commission has played in the process.
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is mandated with monitoring human rights, as outlined in Proclamation No. 210/1992 (as amended by Proclamation No. 1224/2012), with particular focus on segments of society who are vulnerable to human rights violations. In line with this, the EHRC has conducted a human rights monitoring on the accessibility of air...
This Annual Human Rights Situation Report, covering the period from June 2023 to June 2024, which corresponds to 2016 Ethiopian Fiscal Year, highlights key positive developments and issues of concerns in relation to the human rights promotion and protection of older persons and persons with disabilities. Key positive developments include: five higher education institutions have...
Since 2021, the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has organized an annual human rights film festival to mark International Human Rights Day on December 10. By showcasing a diverse range of films, including short and full length features, documentaries, and fictional works, exploring various human rights issues affecting everyone’s daily lives, the festival serves as...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች ያለው ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ባለ 30 ገጽ የሰብአዊ መብቶች ክትትል ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል። በሪፖርቱ የተስተዋሉ መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ጉዳዮች፣ የአካል ጉዳተኛ መንገደኞች ተሞክሮ፣ ዝርዝር ምክረ ሐሳቦች እና ክትትሉ ከተከናወነ በኋላ የተስተዋሉ ለውጦች እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሰጠውን ምክረ ሐሳብ ለመተግበር የሰጠው የጽሑፍ ምላሽ ተካተዋል።...
Promotion of human rights-information, knowledge and message- is one of EHRC’s key responsibilities as a National Human Rights Institution (NHRI). The Commission’s establishment proclamation provides that “it shall use all available means, including the media, to promote human rights.” Art possesses a unique ability to unite individuals from diverse backgrounds and inspire them to positive...