የሠራተኞች መብቶችን አፈጻጸም በበላይነት የማረጋገጥ ኃላፊነት የመንግሥት ቢሆንም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላትም ኢሰመኮ በክትትል ሪፖርቱ ያቀረባቸውን ምክረ-ሃሳቦች ለመተግበር በጋራ መሥራት ይጠበቅባቸዋል
ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተመሳሳይ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ወደፊትም እንዳያጋጥሙ ለችግሩ መንስኤ ለሆነው የሰንደቅ ዓላማ እና መዝሙር ውዝግብ ሕፃናትን ጨምሮ ሕዝቡን ባሳተፈ መልኩ ግልጽ የሆነ የሕግ እና ፖሊሲ መፍትሔ በማበጀት ዘላቂ እልባት መስጠት ይኖርባቸዋል
በየዓመቱ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተጀመረው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል፤ በቀጣይ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ለሦስተኛ ዙር የሚመለስ ይሆናል
የሕፃናትና የሴቶች መብቶች ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት በመሆኑ ለኮሚሽኑ ግኝቶች እና ምክረ-ሃሳቦች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ተፈጻሚነታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል  
ሕዝባዊ የአቤቱታ መቀበያ መድረክ ግልጽ እና ሕዝባዊ ተሳትፎ የሚደረግበትና መብቶቻቸው የተጣሱ ተጎጂዎች፣ ምስክሮች፣ ሌሎች ባለድርሻ አካላት እንዲሁም የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በተገኙበት የሚከናወን የምርመራ ስልት ነው
The Advisory Note highlights the key regional and international principles and standards that should guide the development and implementation of transitional justice initiatives
የሕፃናት የተሳትፎ መብት ሕፃናት በሚመለከታቸው ጉዳዮች ላይ ሃሳባቸውን ከመግለጽ እና ከመሰማት መብት ጋር የሚያያዝ ነው፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መብቶች ኮሚቴ እ.ኤ.አ. በ2009 በሰጠው ጠቅላላ ትንታኔ የሕፃናት ሃሳባቸውን የመግለጽ ችሎታ፣ በሚመለከታቸው ጉዳዮች ላይ ሃሳብ የመስጠት፣ ዕድሜያቸውን እና ብስለታቸውን ባገናዘበ መንገድ የሚሰጡት ሃሳብ ክብደት እንዲሰጠው እንዲሁም በመንግሥታዊም ሆነ በግል ተቋማት ውስጥ የመሳተፍ ሰብአዊ መብት እንዳላቸው ያስቀምጣል፡፡ መንግሥታትም...
መድሏዊ አሠራርን በማስወገድ አካታች የሥራ ቦታን መፍጠር የአካል ጉዳተኞችን የመሥራት መብት ለማክበርና ለማስከበር ያለው አስተዋጽዖ የጎላ ነው
ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ እና የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ለማዳበር ሰፊ ተደራሽነት ያለውን የፊልም ጥበብን በመጠቀም በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥኑ ፊልሞች ለእይታ እና ለውይይት ይቀርባሉ
The festival takes place in Adama, Addis Ababa, Bahir Dar, Hawassa & Jigjiga