በኢትዮጵያ በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት የሚደርስ መፈናቀል እየተስፋፋ በመምጣቱ ይህን መሰል ሥጋት ያለባቸውን አካባቢዎች በመለየት እና በጉዳቱ ልክ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል
አስገድዶ መሰወር ምንድን ነው? አስገድዶ መሰወር የሚያስከትላቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ወይም ሥጋቶች ምንድን ናቸው? ሰዎችን ከአስገድዶ መሰወር ለመጠበቅ የተዘረጉ የሕግ ማዕቀፎች ምንድን ናቸው? በመንግሥት ላይ የሚጥሏቸው ግዴታዎችስ?
Improved coordination among stakeholders and active engagement of refugee-led organizations (RLOs) are important for safeguarding and realizing the rights of urban refugees
This policy brief explores the current social protection landscape in Ethiopia, identifies gaps in service provision, and proposes actionable recommendations to build a more inclusive and resilient system for older persons. አጭር የፖሊሲ መግለጫ:- በኢትዮጵያ የአረጋውያንን ሰብአዊ መብቶች ለማሳደግ የማኅበራዊ ጥበቃ ሥርዓት ማጠናከሪያ ስትራቴጂ  
This policy brief explores the current social protection landscape in Ethiopia, identifies gaps in service provision, and proposes actionable recommendations to build a more inclusive and resilient system for older persons
ሴቶችና ሕፃናትን በተመለከተ የሚከናወኑ የውትወታ ሥራዎች ስልታዊና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ሊሆኑ ይገባል
የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ እንዲከበሩ ከማረሚያ ቤቶች አስተዳደር በተጨማሪ ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ አስተዋጽዖ ሊያደርጉ ይገባል
የታራሚዎችንና የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ለማሻሻል ምክረ ሐሳቦችንና የተደረሱ ስምምነቶችን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መተግበር ያስፈልጋል
የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን መቃረብን ከግንዛቤ ያስገባ ፈጣን እና የተቀናጀ የመፍትሔ እርምጃ መውሰድ አስፈላጊ ነው
የክልሉን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ለማሻሻል በጎ ጅምሮችን ማጠናከር እንዲሁም በክትትል እና ምርመራ ግኝቶች መሠረት የቀረቡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ያስፈልጋል