በጋሞ ዞን፣ አርባ ምንጭ ዙርያ ወረዳ ሥር የሚገኙ ኤልጎ፣ ወዘቃ፣ ደምብሌ እና ጫሞ 01 የተባሉ አራት ቀበሌዎች ከጋሞ ዞን በመውጣት ልዩ ወረዳ ሆነው ለመደራጀት በተለያየ ጊዜ ጥያቄ ሲያነሱ የቆዩ ሲሆን፤ በተለይ ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ ውዝግቡ እየተባባሰ እንደመጣ ተገልጿል
ከጥቅምት ወር 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአስተዳደር መዋቅር ጥያቄ አቅራቢዎች እና በጋሞ ዞን አስተዳደር መካከል ያለው አለመግባባት ውጥረት እየጨመረ መምጣቱን አመላክቷል
ከግጭቶቹ ጋር በተያያዘ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ነዋሪዎች በቂ የሆነ አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍ በአፋጣኝ ማቅረብን ጨምሮ፣ ተፈናቃዮች እና ነዋሪዎች ወደ ዘላቂ ሰላም የሚመለሱበት ሁኔታ ተግባራዊ ሊደረግ ይገባል
An overview of some of the human rights issues we have covered in 2023
ከኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ጋር የተደረገ ቆይታ
በተጎጂዎች ፍላጎት እና ቅድሚያ በሚሰጧቸው ጉዳዮች ላይ ጠንካራ ትኩረት በማድረግ፣ ያለፉ ጥሰቶችን በሚመጥን መልኩ ምላሽ ለመስጠት፣ ፍትሐዊና ሰላማዊ የወደፊት ነገን ለመመሥረት፣ እንዲሁም ሀገራዊ አንድነትን ለማጎልበት፣ እውነተኛ፣ ሁሉን አቀፍና የተሟላ የሽግግር ፍትሕ ሂደት ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን የሪፖርቱ ግኝቶች አጉልተው ያሳያሉ
Findings highlight the necessity of implementing a genuine, inclusive, and comprehensive transitional justice process, with a strong focus on the needs and priorities of victims, to confront past violations, establish a just and peaceful future, and foster national cohesion
ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ በ90 ገፆች ቀንብበው ባወጡትና ለአሻም በላኩላት የሽግግር ፍትሕ ሪፖርት ላይ ነው
መንግሥት በየጊዜው የሚነሱ ግጭቶችን በውይይት በመፍታት፣ በመላ ሀገሪቱ ሰላምና ጸጥታን በማስፈን፣ ለሽግግር ፍትሕ አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል
የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይደገሙና ሰላማዊና አንድነቷ የፀናን ኢትዮጵያ ለማየትም የህገመንግስት ማሻሻያን ጨምሮ የህግና የተቋማት ማሻሻያ ያስፈልጋል ተብሏል