የመተከል ዞን ሰላም እና ደኅንነት ዘላቂ በሆነ መልኩ እንዲመለስ የተጀመሩ የሰላም ሂደቶችን አፈጻጸምና ውጤት መከታተል ይገባል
ኢሰመኮ ቀዳሚው ትኩረት ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ዋነኛ ምክንያት የሆኑ የሥር መንስኤዎችን ለመፍታት ሊሆን እንደሚገባ አሳሰበ
የታጠቁ ሰዎች እንቅስቃሴዎችና ግጭቶች አሁንም ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ምክንያት እየሆኑ ነው
ሰዎች በሰላም ወጥቶ የመግባት፣ ከቦታ ቦታ በነጻነት የመንቀሳቀስ እና የመሥራት መብቶቻቸው እንዲከበሩና መልካም እመርታዎች ዘላቂነት እንዲኖራቸው የትጥቅ ግጭቶችን ግልጽ እና አካታች በሆነ ሂደት ማስቆም፣ በቁርጠኝነት የሕግ የበላይነትን ማስከበር ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽኑ/ኢሰመኮ/ ከሰኔ 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም. ያለውን የሃገሪቱን የሰብአዊ መብት አያያዝ ሁኔታ የተመለከተ ሪፖርት ይፋ አድርጓል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 5፤ 2015 ይፋ አድርጓል። ኮሚሽኑ ይፋ ያደረገው ሪፖርት ከሰኔ 2014 እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም. ያሉትን አስራ ሁለት ወራት የሚሸፍን ነው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህንን የተናገረው ከሰኔ 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም. ድረስ የነበረውን ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሪፖርትን ሀምሌ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው
በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ችግሮቹን የሚመጥን የመፍትሔ እርምጃ እየተወሰደ አይደለም ተብሏል
ኢሰመኮ ቀዳሚው ትኩረት ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ዋነኛ ምክንያት የሆኑ የሥር መንስኤዎችን ለመፍታት ሊሆን እንደሚገባ አሳሰበ
ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት የሥር መንስኤ የሆኑ የተጠያቂነት አለመኖር፣ የሕግ የበላይነት መላላት እና የሰላም እና ደኅንነት እጦት ዘላቂ መፍትሔ ለማስገኘት የመንግሥት ከፍተኛ እና ያልተቋረጠ ጥረት ያሻል (የ2015 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት)