ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ እና የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ለማዳበር ሰፊ ተደራሽነት ያለውን የፊልም ጥበብን በመጠቀም በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥኑ ፊልሞች ለእይታ እና ለውይይት ይቀርባሉ
The festival takes place in Adama, Addis Ababa, Bahir Dar, Hawassa & Jigjiga
በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕር ዳር፣ ሃዋሳ ወይም ጅግጅጋ ይጠብቁን
ሁለተኛ የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በቅርብ ቀን በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕርዳር፣ ሃዋሳና ጅግጅጋ ከተሞች ይካሄዳል
አዲስ አበባን ጨምሮ በአምስት ከተሞች የሚካሄደውን ሁለተኛውን የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), in partnership with the Danish Institute of Human Rights (DIHR) hosted delegates from 10 human rights institutions from Africa, Central Asia and Latin America between November 27 and 28, 2022
NHRIs must be vigilant about the protection of digital rights and reporting the deliberate denial of access to digital technology as a human right violation, monitoring its impact on the day to day lives of people
የፖሊስ አባላት በሥራቸው አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን ለመለየት እና ተግባራዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችላቸውን ስትራቴጂ የመንደፍ ክህሎት በተግባር እንዲለማመዱ ስልጠናው ምቹ እድል ፈጥሯል
በኮሚሽኑ የተለዩ ክፍተቶችን ለማስተካከል ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ጥረት ካላደረጉ በቀጣይ ምርጫዎች የዜጎች ሰብአዊ መብቶች በተለይም የመምረጥና የመመረጥ መብት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደራቸው እሙን ነው