Findings highlight the necessity of implementing a genuine, inclusive, and comprehensive transitional justice process, with a strong focus on the needs and priorities of victims, to confront past violations, establish a just and peaceful future, and foster national cohesion
ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ በ90 ገፆች ቀንብበው ባወጡትና ለአሻም በላኩላት የሽግግር ፍትሕ ሪፖርት ላይ ነው
መንግሥት በየጊዜው የሚነሱ ግጭቶችን በውይይት በመፍታት፣ በመላ ሀገሪቱ ሰላምና ጸጥታን በማስፈን፣ ለሽግግር ፍትሕ አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል
የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይደገሙና ሰላማዊና አንድነቷ የፀናን ኢትዮጵያ ለማየትም የህገመንግስት ማሻሻያን ጨምሮ የህግና የተቋማት ማሻሻያ ያስፈልጋል ተብሏል
ሊስተካከሉ ይገባል በሚል ኮሚሽኑ የጠቀሳቸው የሰብአዊ መብት አያያዝ ሁኔታዎችን በተመለከተ የስደተኞች ተመላሽ አገልግሎት መግለጫ አውጥቷል
From July 2022 to March 2023, the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) and the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights (OHCHR) conducted 15 consultations on transitional justice (TJ) in Afar, Amhara, Harari, Oromia, Somali, and Tigray regions, and in Dire Dawa city administration. A total of 805 participants (319 women and...
አብዛኛዎቹ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር የሚከወኑ ስራዎች ከድንበር ማሻገር ያሉት ላይ ያተኮረ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናግሯል
በአዲስ አበባ ከተማ ሲከናወን የነበረው የስደተኞች ምዝገባ፣ ባለፉት ሦስት ዓመታት በመቋረጡ ምክንያት ኢትዮጵያ ውስጥ የተጠለሉ በርካታ ኤርትራውያን የመዘዋወር መብታቸው መገደቡን፣ የተወሰኑት ደግሞ ለእስራት መዳረጋቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
States are under a particular obligation to protect against the displacement of indigenous peoples, minorities, peasants, pastoralists, and other groups with a special dependency on and attachment to their lands
በጎሳ፣ በሃይማኖት ወይም በቋንቋ ኅዳጣን ባሉበት ሀገር ውስጥ የእነዚህ አባል የሆኑ ግለሰቦች በጋራ ባህላቸውን እንዳያከብሩ፣ ሃይማኖታቸውን እንዳያስፋፉ፣ በቋንቋቸው እንዳይጠቀሙ መብታቸው ሊገፈፍ አይገባም