Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • Tigray
        • Central Ethiopia
        • Dire Dawa
        • Harari
        • Sidama
        • South Ethiopia
        • South West Ethiopia Peoples'
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social & Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
        • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
        • Women’s & Children’s Rights
        • Human Rights Education
        • Human Rights Monitoring & Investigation
        • Human Rights Film Festival
        • Human Rights Moot Court Competition
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • EHRC Visuals
  • Latest
    • Expert Views
    • Explainers
    • Event Updates
    • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

Ethiopia

  • Search

  • Region

  • Thematic Area

  • Post Date


October 30, 2024November 7, 2024
የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት (ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም.)
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው 3ኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሁኔታ ላይ የሚያተኩረው ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍን ሲሆን፣ ኢሰመኮ በሕግ በተሰጠው ሥልጣን፣ ተግባርና ኃላፊነት መሠረት በበጀት ዓመቱ የተቀበላቸውን አቤቱታዎች፣...
October 30, 2024October 30, 2024 Human Rights Concept
Right of Older Persons to Access Care and Support
Ensure the provision of preferential treatment in service deliver for Older Persons
October 30, 2024October 30, 2024 Human Rights Concept
የአረጋውያን እንክብካቤና ድጋፍ የማግኘት መብት
የቤተሰብ እና የኅብረተሰቡ በዕድሜ የገፉ የቤተሰብ አባላትን እንክብካቤ እንዲጎለብት ባህላዊ የድጋፍ ሥርዓቶችን መለየት፣ ማስፋፋት እና ማጠናከር
October 29, 2024November 1, 2024 EHRC on the News
ባለፈው አንድ ዓመት በ3 ከተሞች ብቻ ከ61 በላይ ሕፃናት ተጥለው ተገኝተዋል ተባለ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1
ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው ባለፈው አንድ ዓመት በተሰበሰበ መረጃ በጅማ ከተማ ብቻ ከ50 በላይ ሕፃናት ተጥለው ተገኝተዋል
October 28, 2024October 28, 2024 Press Release
ሦስተኛው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ በአግባቡ ሊቀርብ እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች መርሖችን፣ የተፈናቃዮችን ክብር፣ ደኅንነት እና ፍላጎት ያከበረ ዘላቂ መፍትሔ ሊመቻች ይገባል
October 28, 2024October 30, 2024
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት (ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም.)
ይህ ሦስተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ሁኔታዎችን እና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል። ኢሰመኮ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሊ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ እና በትግራይ ክልሎች በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ መንስኤዎች የተፈናቀሉ ከ333...
October 28, 2024October 30, 2024
አንኳር ጉዳዮች:- የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት (ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም.)
ይህ ሦስተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ሁኔታዎችን እና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል። ኢሰመኮ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሊ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ እና በትግራይ ክልሎች በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ መንስኤዎች የተፈናቀሉ ከ333...
October 28, 2024November 1, 2024 EHRC on the News
መንግሥት የመረጃ ነጻነት አዋጅን አጽድቆ ሥራ እንዲያስጀምር ጥያቄ ቀረበ – Ethiopian Reporter
ረቂቁ ለሚመለከተው የመንግሥት ተቋም ከቀረበ ከሦስት ዓመታት በላይ የቆየውን የመረጃ ነጻነት አዋጅ፣ መንግሥት አጽድቆ ወደ ሥራ እንዲያስገባ፣ በጋምቢያ እየተካሄደ ባለው 81ኛው የአፍሪካ የሰዎችና የሕዝቦች መብቶች ጉባኤ ላይ ጥያቄ ቀረበ
October 27, 2024January 21, 2025
የኢኮኖሚያዊ፣ የማኅበራዊ እና የባህላዊ መብቶች ቃል ኪዳን አጠቃላይ አስተያየት ቁጥር 4 በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት (የቃል ኪዳኑ አንቀጽ 111) እ.ኤ.አ. ታኅሣሥ 13 ቀን 1991 በኢኮኖሚያዊ ማኅበራዊ እና ባህላዊ መብቶች ኮሚቴ ስድስተኛ ጉባኤ ላይ የጸደቀ (በሰነድ E199223 ስር ይገኛል)
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎም እና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 አንቀጽ 6 (8) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን አጠቃላይ አስተያየት አስተርጉሞ አሳትሟል፡፡  
October 27, 2024January 21, 2025
የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ እና ባህላዊ መብቶች ኮሚቴ ሠላሳ አምስተኛ ጉባኤ ጄኔቫ፣ ጥቅምት 28- ኅዳር 16 ቀን 1998 ዓ.ም. የጊዜያዊ አጀንዳ ጉዳይ፣ ቁጥር 3 የመሥራት መብት አጠቃላይ አስተያየት ቁ. 18 ኅዳር 15 ቀን 1998 ዓ.ም. የጸደቀ የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊ እና ባህላዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃልኪዳን አንቀጽ 6ac
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎም እና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር 210/1992 አንቀጽ 6 (8) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን አጠቃላይ አስተያየት አስተርጉሞ አሳትሟል፡፡  

Page navigation

Previous 1 … 14 15 16 17 18 … 104 Next

Our People

Daniel Bekele, Dr.

Senior Advisor (Former Chief Commissioner)
https://twitter.com/DanielBekele

Signup for the Latest Update from EHRC

    Submit your email here to get the latest update from EHRC.

    Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

    Useful Links

    • NANHRI
    • GANHRI
    • OHCHR
    • ACHPR
    • TRANSITIONAL JUSTICE

    Get Involved

    • Jobs
    • Events
    • Contact Us
    • Telegram Bot
    • Subscribe to our newsletter

    Connect with Us

    • Facebook
    • Twitter
    • LinkedIn
    • YouTube
    • Flickr
    • Instagram
    Descriptive Text

    We are an independent
    national human rights
    institution tasked with
    the promotion and protection of human
    rights in Ethiopia.

    Submit your email to get the latest update from EHRC

    Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
    Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


    The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
    may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

    This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

    We are using cookies to give you the best experience on our website.

    You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

    Scroll to top
    • About
      • Who We Are
      • Our Team
      • Careers
      • Contact Us
    • Regions
      • Addis Ababa
      • Afar
      • Amhara
      • Benishangul Gumuz
      • Central Ethiopia
      • Dire Dawa
      • Gambella
      • Harari
      • Oromia
      • Sidama
      • Somali
      • South Ethiopia
      • South West Ethiopia Peoples’
      • Tigray
    • Areas of Work
      • Economic, Social & Cultural Rights
      • Civil & Political Rights
      • IDPs, Refugees & Migrants’ Rights
      • Rights of Persons with Disabilities & the Rights of Older Persons
      • Human Rights Monitoring & Investigation
      • Women’s & Children’s Rights
      • Human Rights Education
      • Human Rights Film Festival
      • Human Rights Moot Court Competition
    • Press Releases
    • Reports
    • Media
      • EHRC on the News
      • EHRC Newsletters
      • EHRC Videos
      • EHRC Visuals
    • Latest
      • Expert Views
      • Explainers
      • Event Updates
      • Annual Ethiopia Human Rights Situation Reports
    • Resources
    Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
    Search
    Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
    Powered by  GDPR Cookie Compliance
    Privacy Overview

    This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

    Strictly Necessary Cookies

    Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

    If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.