በቂ ምግብ የማግኘት መብት ምንድን ነው? በቂ ምግብ የማግኘት መብት ዋና ዋና ይዘቶች (Components) ምንድን ናቸው? በቂ ምግብ የማግኘት መብት ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ የሕግ ማዕቀፎች ምንድን ናቸው? የኢትዮጵያ የሕግ ማዕቀፍ ስለ ምግብ መብት ምን ደንግጓል? ከበቂ ምግብ የማግኘት መብት የሚመነጩ ግዴታዎች ምንድን ናቸው?
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ ባወጣው መግለጫ፤ ከአዲስ አበባ ከተማ እና ከአማራ ክልል የተለያዩ ቦታዎች ተይዘው በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ወደሚገኝ “መደበኛ ያልሆነ ማቆያ ጣቢያ” የተወሰዱ እስረኞች ብዛት 53 መሆናቸውን አስታውቆ ነበር
To prevent harm arising from pregnancy and childbirth and in order to safeguard their health, women have the right of access to family planning education, information and capacity
ሴቶች በእርግዝና እና በወሊድ ምክንያት የሚደርስባቸውን ጉዳት ለመከላከል እና ጤንነታቸውን ለማስጠበቅ የሚያስችል የቤተሰብ ምጣኔ ትምህርት፣ መረጃ እና ዐቅም የማግኘት መብት አላቸው
Member states should work towards an internationally binding instrument to ensure equal protection of rights for older persons
Chief Commissioner Dr. Daniel Bekele awarded the inaugural Schuman EU Awards
የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመትና ዘረፋ ተባብሶ ቀጥሏል ተባለ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባለፉት ስድስት ወራት 161 ሲቪሎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ለአማራ እና ለኦሮሚያ ክልሎች የግጭት ተሳታፊዎች የተኩስ አቁም ጥሪ አቀረበ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለይ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ተበራክተው መቀጠላቸውን አስታወቀ። ኮሚሽኑ መንግሥት በሁለቱ ክልሎች ከሚንቀሳቃሱ ታጣቂ ቡድኖች ጋር በሚያደርገው ውጊያ መካከል እንዲሁም ከውጊያ አውድ ውጪ በሚፈጸሙ ጥቃቶች በዜጎች ላይ ሞት እና ከፍተኛ የመብት ጥሰት እየደረሰ ነው ብሏል
የግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ሠራተኞችን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ለማሻሻል ፈጣን የሕግ ማዕቀፍ ማሻሻያ እርምጃ ያስፈልጋል