The Advisory Note highlights the key regional and international principles and standards that should guide the development and implementation of transitional justice initiatives
This Advisory Note on Transitional Justice prepared by the Ethiopian Human Rights Commission and the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights presents the preliminary findings of thirteen community consultations held on transitional justice with over 700 individuals in several regions of Ethiopia, between July and December 2022. In addition to presenting...
የሕፃናት የተሳትፎ መብት ሕፃናት በሚመለከታቸው ጉዳዮች ላይ ሃሳባቸውን ከመግለጽ እና ከመሰማት መብት ጋር የሚያያዝ ነው፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መብቶች ኮሚቴ እ.ኤ.አ. በ2009 በሰጠው ጠቅላላ ትንታኔ የሕፃናት ሃሳባቸውን የመግለጽ ችሎታ፣ በሚመለከታቸው ጉዳዮች ላይ ሃሳብ የመስጠት፣ ዕድሜያቸውን እና ብስለታቸውን ባገናዘበ መንገድ የሚሰጡት ሃሳብ ክብደት እንዲሰጠው እንዲሁም በመንግሥታዊም ሆነ በግል ተቋማት ውስጥ የመሳተፍ ሰብአዊ መብት እንዳላቸው ያስቀምጣል፡፡ መንግሥታትም...
ሁለተኛ የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በቅርብ ቀን በአዳማ፣ አ.አ.፣ ባሕርዳር፣ ሃዋሳና ጅግጅጋ ከተሞች ይካሄዳል
በየዓመቱ ከኅዳር 16 - ታኅሣሥ 1 የሚታሰበው የ16ቱ ቀናት የፀረ ጾታዊ ጥቃት ዘመቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ በመካሄድ ላይ ሲሆን በኢትዮጵያም በብዙ ባለድርሻ አካላት በልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች እየተካሄደ ነው
የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን "አካታች የፈጠራ ሥራና ሽግግራዊ መፍትሔ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት" በሚል መሪ ቃል ይታወሳል
NGOs working on human rights in Ethiopia should endeavour to attain observer status with the African Commission and the Committee, as it is the first and basic step towards improved engagement with regional human rights bodies
Business enterprises that collect, store, use and share data should carry out human rights due diligence across their activities
በማንኛውም ሰው የግል ሕይወት፣ ቤተሰብ፣ መኖሪያ ቤት ወይም ደብዳቤ ላይ ያለ አግባብ ወይም ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ ጣልቃ ገብነት አይፈጸምም
NHRIs must be vigilant about the protection of digital rights and reporting the deliberate denial of access to digital technology as a human right violation, monitoring its impact on the day to day lives of people