የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከመጋቢት 4 እስከ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው በማቆያና ተሐድሶ ተቋም ውስጥ በሚገኙ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ክትትል አከናውኗል። መረጃዎችና ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ በተሐድሶ ተቋሙ ከሚኖሩ 16 ሕፃናት፣ 14 የተሐድሶ ተቋሙ ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንዲሁም 5 ጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች...
The participation of victims and vulnerable sections of society must be transformative, empowering, and should drive the TJ process based on their lived experiences
EHRC and GANHRI Call for a Binding International Treaty at UN High-Level Meeting
ማንኛውም ሰው ሰብአዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሰስ በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደኅንነትና የነጻነት መብት አለው
Every person has inviolable and inalienable right to life, the security of person and liberty
The Commission has initiated an investigation into the allegations, and revealed meeting with senior ENDF officers on April 28, 2025, to discuss the complaints
የተ.መ.ድ. ጠቅላላ ጉባኤ እ.ኤ.አ. 1993 የፕሬስ ነጻነት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲከበር ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ በየዓመቱ እ.ኤ.አ. ግንቦት 3 ቀን ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነጻነት ቀን ይከበራል። በዚህ ዓመት ትኩረቱን ሰው ሠራሽ አስተውሎት (Artificial intelligence) በፕሬስ ነጻነት እና በመገናኛ ብዙኃን ላይ እያሳደረ ያለው ተጽዕኖ ላይ በማድረግ ፖሊሲ አውጪዎችን፣ ጋዜጠኞችን፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች...
ጥራቱ የተጠበቀ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ የሁሉም ባለድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት ነው
የሴት ሠራተኞች ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ መከበራቸውን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል
ውድድሩን በበላይነት ካጠናቀቁት 14 ትምህርት ቤቶች መካከል በጽሑፍ ክርክር የላቀ ነጥብ የሚያስመዘግቡ 8 ቡድኖች በግንቦት ወር በአዲስ አባባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ