የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመንግስት የቀረበለትን ውሳኔ ሃሳብ በአፋጣኝ እንደሚያጸድቀው ኮሚሽኑ ተስፋውን እየገለጸ፤ የመንግስት ስራ አስፈጻሚ አካላት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ አሁንም በቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ ጥሪውን ያቀርባል
በእነዚህ አጭር የሰብዓዊ መብቶች ጥያቄዎች እውቀትዎን ይፈትሹ::
On the occasion of the International Day of Education, EHRC calls for intensified efforts to get children back to schools in conflict-affected areas
የምክክር መድረኩ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መብቶች ለማስጠበቅና መብቶቻቸው መከበራቸውን ለማረጋገጥ የሚረዱ የሕግ ማዕቀፎች እንዲጸድቁ፣ እንዲተገበሩና ተመጣጣኝ ተቋማዊ መዋቅሮች እና አሰራሮች እንዲዘረጉ፣ እንዲሁም ክፍተቶች እንዲቀረፉ የሚያደርገው ጥረት አካል ነው
ኢሰመኮ ባለፉት አራት ሳምንታት ስላካሄዳቸው ዋና ዋና ዝግጅቶች የበለጠ መረጃ እዚህ ያግኙ
ከእስር ከተለቀቁት መካከል ሴቶች፣ አረጋውያን፣ የጤና ችግር ያለባቸው እና ሌሎች ጉዳያቸው ተጣርቶ በቀላል ዋስትና የተለቀቁ ሰዎች ይገኙበታል
Test your knowledge with our short quiz!
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) Public Statement | December 16, 2021
The Commission also reiterates that the relevant authorities should closely monitor that the state of emergency proclamation is implemented in a manner that strictly adheres to human rights principles.
Human Rights Day is observed by the international community every year on 10 December. It commemorates the day in 1948 the United Nations General Assembly adopted the Universal Declaration of Human Rights.