ተሳታፊዎቹ ኮሚሽኑ ክትትል ሥራውን ማካሄዱን በበጎ እንደሚቀበሉት ገልጸው በክትትሉ ወቅት የታዩ ክፍተቶችን በመፍታት ረገድ ለሚመለከታቸው አካላት የውትወታ ሥራ በመስራት እገዛ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል
ስልጠናዎች መሰረታዊ የሆኑ የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን በተለይም ሰብአዊ ክብር፣ እኩልነት፣ ነፃነት፣ አድሎ አለመፈጸም እና ኃላፊነት የመሳሰሉት የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን በተለያዩ አሠራሮች፣ ሂደቶች እና እቅዶች ጋር ስላላቸው ግንኙነት የተመለከቱ ነበሩ
የተከበሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጉብኝት፣ ዓለም አቀፍ የስደተኞችን ቀን ስለማሰብ፣ የማረሚያ ቤት ክትትል ሥራ ግኝቶችን ለባለድርሻ አካላት ማጋራት
The right to adequate food
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዘጋጀው የዲሞክራሲ ተቋማት የሆኑት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ የፌደራል ኦዲተርና የመገናኛ ብዙኃን የማሻሻያ የለውጥ ስራዎችን የተመለከተ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በተስተዋሉበት ወቅት በፍጥነት እንዲስተካከሉና መሻሻል እንዲመጣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ፤ የመንግሥት አካላትን በተደጋጋሚ መወትወታቸውን ያስረዳሉ
ይህ የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ድረስ በተለያዩ የሥራ ክፍሎቹ እና ጽ/ቤቶቹ አማካኝነት ባደረገው ክትትልና ምርመራ፣ ባከናወናቸው መለስተኛ ጥናቶች፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች፣ በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደውን ጦርነት ተከትሎ ባካሄዳቸው ምርመራዎች፣ በውትወታ እና በሌሎች ተግባራቶቹ አማካኝነት ከተገኙ መረጃዎች የተዘጋጀ ነው። ሙሉ ሪፖርቱ...
የብሔራዊ ምርመራ ህዝባዊ የአቤቱታ ቅበላ ዘዴን ማካሄድ የሚያስችል አሰራር ዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
ሪፖርቱ የሚሸፍነው ጊዜ በኢትዮጵያ የበጀት ዓመት አቆጣጠር መሰረት ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ያሉትን 12 ወራት ሲሆን፣ በዓመቱ ውስጥ የነበረውን አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን፣ የተገኙ ቁልፍ እመርታዎችን፣ ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን፣ ተግዳሮቶችን እና ምክረ-ሃሳቦችን ያካትታል። የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች እዚህ ተያይዟል  
The Ethiopian Human Rights Commission has published a detailed report on human rights violations over the past year. According to the findings, the country has suffered its worst record of rights violations as conflicts result in a surge of civilian killings