Ethiopia is committed to ensuring safe drinking water and sanitation for all by 2030 (SDG 6).
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 ደኅንነቱ የተጠበቀ የመጠጥ ውሃ እና የንጽሕና አጠባበቅ አቅርቦትን ለሁሉም የማረጋገጥ እቅድ ይዛለች። (ዘላቂ የልማት ግብ 6)
ኮሚሽኑ በአስቸኳይ ሁኔታ ወቅት ከአዋጁ አተገባበር ጋር ተያይዞ በቁጥጥር የዋሉ እና አሁንም ያልተለቀቁ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ በድጋሚ ያሳስባል
Belain Gebremedhin, Director, Disability Rights and Rights of Older Persons Department, said “the session is part of a broader mainstreaming strategy that includes appointment of focal persons or, as we like to call them, ‘ambassadors’, in all of our departments”
UNICEF’s 2020 data shows that in Ethiopia, 25 million girls and women have undergone FGM, the largest absolute number in Eastern and Southern Africa.
ዩኒሴፍ እ.ኤ.አ. በ2020 ባወጣው መረጃ በኢትዮጵያ 25 ሚሊዮን ልጃገረዶችና ሴቶች የሴት ልጅ ግርዛት የተፈጸመባቸው መሆኑን የሚጠቁም ሲሆን ይህ አሃዝ በምስራቅ እና በደቡብ አፍሪካ ከተመዘገበው ከፍተኛው መሆኑን መረጃው ይገልጻል፡፡
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት ጣምራ ምርመራ ቡድን ያቀረባቸውን ምክረ ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲደረጉ ሥራ መጀመሩን አስታወቁ።
Ethiopia's human rights body on Wednesday implicated security forces in the killings of more than a dozen civilians last year in an incident that has stoked tensions in the restive Oromia region.
በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ውስጥ ባለፈው ኅዳር በከረዩ የሚችሌ ገዳ አባላት ላይ በተፈፀመው ጥቃትና ግድያ ውስጥ "የፀጥታ ኃይሎች እጅ አለበት" የሚያስብል በቂ መሠረት አለ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ታስረው እስካሁን ያልተለቀቁት በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ