
EHRC statement on “Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia” presented at the 71st Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights. 21 April – 13 May 2022.
የዚህ የ2014 – 2018 ዓ.ም. የስትራቴጂ እቅድ ዓላማ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚያተኩርባቸውን ዘርፎች መለየትና በእነዚህ ዓመታት የሚያጋጥሙትን አዳዲስ ሁኔታዎች በበቂ ሁኔታ ምላሽ መስጠት ማስቻል ነው፡፡ እንዲሁም እቅዱ ኮሚሽኑ በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1224/2020 መሰረት የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ለመወጣት በሚያስችለው መልኩ ቀደም ሲል በነበሩ አሰራሮች ግምገማ፣ በነባራዊው ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ እንዲሁም...
This Strategic Plan is developed to guide Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) in delivering on its mandate and functions and to provide strategic focus for the next five years (2021 – 2026) while adapting to existing and emerging national, regional and international trends. Based on review of previous plans, the current human rights context, and...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ከመስከረም እስከ ታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. ድረስ ባሰማራው የሰብአዊ መብቶች ምርመራ ቡድንና ተከታታይ የምርመራ ስልቶች በአፋርና አማራ ክልሎች ተስፋፍቶ በቆየው ጦርነት የተከሰቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን መርምሯል፡፡ ⬇️ ሙሉ ሪፖርቱ ያለ አባሪዎቹ ⬇️ የሪፖርቱ አባሪዎች ⬇️ የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች ⬇️ Executive Summary
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ በኅዳር 22 ቀን 2014 ዓ.ም. የከረዩ የሚችሌ ገዳ አባላት አርዳ ጅላ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የሕይወትና የአካል ጉዳት ስለመፈጸሙ በደረሰው ጥቆማ መሰረት፣ ከታኅሣሥ 7 እስከ ታኅሣሥ 12 ቀን 2014 ዓ.ም. በቦታው በመገኘት ምርመራ አካሂዷል።
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) on the “Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia” delivered on the Occasion of the 69th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights – held between November 15 and December 5, 2021.
ኢሰመኮ በደረሱት መረጃዎች መነሻነት በአማራ ክልል የሰሜን ወሎ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች እንዲሁም በአንዳንድ የትግራይ ክልል ደቡባዊ አካባቢዎች በጦርነት አውድ ውስጥ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶችን በተመለከተ ከነሐሴ 22 እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ምርመራ አካሂዷል። ይህ ሪፖርት የዚህ ምርመራ ውጤት ነው።
The report covers the period between July and August 28, 2021. Conducted until September 5, 2021, the investigation mission held 128 interviews and 21 focus group discussions (FGDs) with survivors, victims, local civil administration and security officials, Civil society organizations (CSOs) and humanitarian organizations.
Report of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)/Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights (OHCHR) Joint Investigation into Alleged Violations of International Human Rights, Humanitarian and Refugee Law Committed by all Parties to the Conflict in the Tigray Region of the Federal Democratic Republic of Ethiopia.