Progress, Gaps, Challenges and Ways Forward December 2020
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ 12 ቀን እስከ ሰኔ 16 ቀን 2013 ድረስ ምርጫ በተካሄደባቸው በሁሉም ክልሎች በሚገኙ የተመረጡ አካባቢዎች ተንቀሳቃሽ የክትትል ቡድን በማሰማራት ክትትል አድርጓል። ለክትትል ስራው እያንዳንዳቸው ከ 2 እስከ 3 ባለሙያዎችን ድረስ የያዙ የክትትል ቡድኖች ተዋቅረው፣ በአጠቃላይ 94 ባለሙያዎችን የያዙ 35 የክትትል ቡድኖች በማሰማራት አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ...
ሕግን የማስከበር እርምጃ ሕግን የተከተለ መሆን አለበት
በአብዛኛው ጊዜ አባቶች ለእስር ሲዳረጉ እናቶች ሕጻናት ልጆችን መንከባከባቸውን ይቀጥላሉ። ሆኖም አብዛኛውን ጊዜ እናቶች ሲታሰሩ ለሕፃናቱ እንክብካቤ ሌላ አማራጭ መንገድ (አባት ወይም ዘመድ ወይም ሌላ ግላሰብ ወይም ተቋም) ያልተገኘ እንደሆነ፤ እናቶች ሕጻናት ልጆቻቸውን ይዘው ወደ እስር ስለሚሄዱ፤ ሕፃናት ልጆች ከእናታቸው ጋር በእስር ቤት የሚቆዩበት ሁኔታ ይፈጠራል። ከዚህ በተጨማሪም በእስር ላይ እያሉ የወለዱ እናቶች ከጨቅላ ሕጻናት...
EHRC releases findings of monitoring and investigation mission that highlights loss of life, injury, instances of gender-based violence, looting, other human rights violations
EHRC seeks to point out that the report further highlights the heightened risk of atrocity crimes, including genocide, and makes a recommendation expressly advising federal and regional authorities to put in place a Comprehensive National Strategy for the Prevention of Atrocity Crimes.