የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት፣ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ትግራይ ክልል ውስጥ በተፈጠረው ግጭት ወቅት በሁሉም የግጭቱ ተሳታፊ አካላት ተፈጽመዋል የተባሉትን የዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች፣ የሰብአዊነት እና የስደተኞች ሕግጋት ጥሰቶች በተመለከተ በጋራ ያካሄዱት የምርመራ ሪፖርት የእንግሊዝኛውን ሪፖርት ያንብቡ
Progress, Gaps, Challenges and Ways Forward December 2020
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለሀገራዊ ምርጫ 2013 ዓ.ም. ባለ6 ነጥብ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳ ይፋ በማድረግና ለሰብአዊ መብቶች ትኩረት እንዲሰጥ ከመወትወት በተጨማሪ፤ በቅድመ ምርጫውና በምርጫው ቀን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሲያከናውን ቆይቷል።
ኢትዮጵያ በ2012 ዓ.ም. የአፍሪካ ሕብረት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ጥበቃና ድጋፍ ስምምነት (የካምፓላ ስምምነት) መቀበሏን ተከትሎ በወጣው ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር 1187/2020 እንደተመለከተው፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ማለት “በጦርነት፣ በመጠነ ሰፊ ብጥብጦች፣ በሰብአዊ መብት ጥሰቶች ወይም ሰው ሠራሽ ወይም በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት ወይም በሚያስከትሏቸው ውጤቶች የተነሳ ከሚኖሩባቸው ቤቶች ወይም መደበኛ የመኖሪያ ቦታዎች እንዲሸሹ ወይም ለቅቀው እንዲወጡ የተገደዱ ነገር...
During the security crisis that followed musician Hachalu Hundessa’s assassination on June 29th, 2020, people died in gruesome killings, others suffered physical and mental injuries, property destruction as well as displacement and harassment. The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) investigated human rights violations across the region during the three days of unrest that ensued. This...
Following the redeployment of the Ethiopian National Defence Forces from the area on October 31st, 2020, a series of conflicts recurred in Southern Nations, Nationalities and Peoples Region’s (SNNPR) Konso Zone and surrounding areas of Ale Woreda, Segen Area Kebeles, Buniti Kebele of Amaro Woreda from November 10th to November 20th, 2020 and from November...
ጥቅምት 21 ቀን 2013 ዓ.ም. ኮንሶ ዞን አካባቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አካባቢውን ለቅቆ መውጣቱን ተከትሎ፣ከኅዳር 1 እስከ ኅዳር 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ በአሌ፣ በኮንሶ ዞን በሰገን ዙሪያ ወረዳ ውስጥ በሚገኙ ቀበሌዎች፣ በአማሮ ወረዳ ቡኒቲ ቀበሌ፣ እንዲሁም ከኅዳር 6 እስከ ኅዳር 8 ቀን 2013 ዓ.ም. በደራሼ ወረዳ ጋቶ ቀበሌ ተከታታይ ግጭቶች ዳግም ተከስተዋል። የደቡብ...