በማረሚያ ቤቶች ያሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍና የታራሚዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብና የተቀናጀ ሥራ ይጠይቃል
ኢትዮጵያ ውስጥ የጋራ የሚያስተሳስሩ እሴቶች እየተሸረሸሩ መምጣት ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ምክንያት ናቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ተናገሩ
Ensuring the rights and inclusion of landmine survivors requires a holistic, rights-based approach that integrates victim assistance into a broader disability and development framework
የታራሚዎችን የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ለማረጋገጥ በባለድርሻዎች የሚደረገው ድጋፍ በትብብር መርሕ ሊቀጥል ይገባል
በማረሚያ ቤቱ ከታራሚዎች ቁጥር አንጻር በቂ ማረፊያ ክፍሎች፣ አልጋ እና ፍራሽ፣ መጸዳጃ እና መታጠቢያ ክፍሎች፣ የተሟላ ማብሰያ ክፍሎች እና ታራሚዎች የሚንቀሳቀሱበት ሰፊ ስፍራ እንዳለሁ ተመልክቻለሁ ሲልም ተናግሯል
The active participation and collaboration of NHRIs and CSOs is key in promoting an inclusive, victim-centered and human rights compliant transitional justice process
ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው
የመገናኛ ብዙኃን የቁጥጥር ሥራዎች አተገባበር ለሴቶች መብቶች መከበር ተገቢውን ትኩረት ሊሰጥ ይገባል
የአዋጁን ውጤታማ አተገባበር ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት መሥራት አለባቸው
አዲሱ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ሥራቸውን በጫና ምክንያት መፈፀም ካልቻሉ እንደሚለቁ ለቢቢሲ ተናግረዋል