Everyone has the right to privacy. This right shall include the right not to be subjected to searches of his home, person or property, or the seizure of any property under his personal possession
Full recovery and operationalization of basic services sectors such as education and health; full functionality of the law enforcement sector still a significant challenge
በአማራ ክልል በፌዴራል መንግሥትና በክልሉ በሚገኙ ታጣቂዎች መካከል በቀጠለው ግጭት፣ በሰላማዊ ሰዎች ላይ ከሕግ ውጪ የሚፈጸሙ ግድያዎች (Extra-judicial killings) እንዳሳሰበው፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has documented a range of alleged abuses during the conflict, most of which it has attributed to government forces. These have included the killing of civilians in house-to-house searches and air strikes, which Reuters has also documented
At least 45 civilians were killed in door-to-door raids by Ethiopian troops last month in the northern town of Merawi, the country's human rights watchdog says
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 5/2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በአማራ ክልል እተካሄደ ባለው “የትጥቅ ግጭት” የንጹኃን ሰዎች ላይ ከሕግ ውጪ የሚፈጸም ግድያ አሳሳቢነቱ ቀጥሏል ብሏል
“የፋኖ አባላት ናቸው” በሚል ተጠርጥረው የተያዙና ለጊዜው ብዛታቸውን ለማረጋገጥ ያልተቻለ ሰዎች በተመሳሳይ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውንም ኮሚሽኑ ገልጿል
Ethiopia's government security forces killed at least 45 civilians in a massacre in Amhara state in late January, the independent state-affiliated Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) said Tuesday
ከሕግ ውጭ የሚፈጸም ግድያ ሙሉ በሙሉ ማቆምና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ እንዲሁም ለዘላቂ መፍትሔ በሁሉም ወገኖች ሰላማዊ ውይይትን በቁርጠኝነት መቀበል ያስፈልጋል
አባል ሀገራት ቅጣትን የሚያስከትሉ ሕጎችን በማውጣት ማንኛውንም ዐይነት የሴት ልጅ ግርዛትን መከልከል አለባቸው