Ethiopia's human rights body has accused federal government forces of carrying out extra-judicial killings in the restive region of Amhara and mass arbitrary detentions
Situation of refugees, particularly in Gambella Region, dire and at serious risk of hunger and malnutrition
በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ በሚገኝ ጊዜያዊ ማቆያ ማዕከል ውስጥ ተላላፊ በሽታ ተከስቶ የ3 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በማቆያ ማእከሉ እንዲገቡ ስለሚደረጉ ሰዎች አያያዝ እና ስለ ግዳጅ አሠራሩ ኢሰመኮ ከሚያዝያ ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ክትትል እና ውትወታ በማድረግ የሰጣቸውን ምክረ ሐሳቦች በማስታወስ፣ ይህንን የግዳጅ አሠራር በአፋጣኝ ከማስቆም በተጨማሪ ለችግሩ ዘለቄታዊ እና ሁሉን አቀፍ የፖሊሲ ምላሽ ይሻል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) issued an alarming new report detailing a steep rise in human rights violations linked to the ongoing conflict plaguing Ethiopia’s Amhara region
Attacks on civilians, extra-judicial killings and arbitrary detentions should stop immediately
ኮሚሽኑ ይህን መግለጫ ይፋ እስከአደረገበት ጊዜ ድረስ ባደረገው ክትትል መሠረት፤ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ ከሕግ/ፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎች እና የዘፈቀደ እስር እጅግ አሳሳቢ ሆነው ከተለዩ ጉዳዮች መካከል ናቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ግጭት “በመንግሥት የጸጥታ አካላት ከሕግ ወይም ፍርድ ውጭ በመፈጸም ላይ ያለ ግድያ እጅግ አሳሳቢ ነው” ሲል ትናንት ዓርብ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል
"በሲቨል ሰዎች ላይ ግድያ በፈጸሙና በዘፈቀደ እስራት ላይ በተሳተፉ አካላት ላይ አስፈላጊው ምርመራ ተደርጎ ተጠያቂነት እንዲረጋገጥ" - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
ለኹለት ዓመታት የዘለቀው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሰ በርካታ ታዳጊዎችን ከትምህርት ገበታ ዉጪ እንዲሆኑ አድርጓል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ