የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ በበኩላቸው፤ የሟቾች ግምት ጥንቃቄ እንደሚያስፈልገው ገልጸው፣ ወደፊትም ትክክለኛው የሟቾች ቁጥር ላይታወቅ ይችላል ብለዋል
"… the Tigray People's Liberation Front (TPLF) and the Eritrean government who participated in the conflict did not accept the recommendations. We were pushing them to accept the proposal."
The African Union mediator for the Tigray war, Olusegun Obasanjo, has estimated that 600,000 people have died as a result of the conflict. But Daniel Bekele, Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission, spoke to Focus and cautioned against using a specific figure for now
ሁሉን አቀፍ የሽግግር ፍትሕ እርስ በእርሳቸው የሚደጋገፉና የሚዛመዱ አራት ዋና ዋና ሂደቶችን የያዘ ነው
Transitional Justice refers to the various (formal and traditional or non-formal) policy measures and institutional mechanisms that societies, through an inclusive consultative process, adopt in order to overcome past violations, divisions and inequalities
ይህ ቪዲዮ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙርያ ያተኮረውን እና ግንቦት 20 ቀን 2014 ዓ.ም. አዲስ አበባ የተካሄደውን የሁለተኛ ዙር የፍጻሜ ዝግጅት ያሳያል
በየዓመቱ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተጀመረው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል፤ በቀጣይ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ለሦስተኛ ዙር የሚመለስ ይሆናል
በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የክልል ሰንደቅ ዓላማን የመስቀል እና ክልላዊ መዝሙርን የማስዘመር እርምጃ የሕግ መሠረት የሌለው ነው ሲል ኢሰመኮ ገለጸ
በኦሮሚያ ክልል ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ላይ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች “በአይነታቸው እና በቁጥራቸው” መጨመራቸውን የገለጸው ኢሰመኮ፤ በተለያዩ ወቅቶች፣ የተለያዩ ቡድኖች “ሙሉ ቀበሌዎችን ወይም ወረዳዎችን ጭምር” ተቆጣጥረው እንደቆዩ ጠቁሟል
በፖሊስ ጣቢያዎች በተደረገው ክትትል የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሰጣቸውን ምክረ-ሃሳቦች ተቀብሎ በመፈጸም ረገድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መሻሻሎች መስተዋላቸው አበረታች ነው