በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ቅጥር ግቢ በተካሄደ የአውሮፓ ኅብረት ሹማን ሽልማት (Schuman EU Awards) የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ጨምሮ ከስድስት በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ሽልማቱን ማግኘት ችለዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ እና የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማእከል ዋና ዳይሬክተር ያሬድ ኃይለማርያምን ጨምሮ ስምንት የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ግለሰቦችና ተቋማት የአውሮፓ ኅብረት ሹማን ሽልማት ተበረከተላቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በግል ስራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ሠራተኞች መብት ዙሪያ ከሰጠኋቸው ምክረ ሃሳቦች አብዛኞቹ አልተተገበሩም አለ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ቅጥር ግቢ በተካሄደ የሽልማት ሥነ ሥርዓት የአውሮፓ ኅብረት ሹማን ሽልማት (Schuman EU Awards) ተበርክቶላቸዋል
ዛሬ በኢትዮጵያ በሚገኘው የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ቅጥር ግቢ በተካሄደው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ከተሻላሚዎቹ አንዱ የሆኑት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ፤ ሽልማቱ ለመላው የሥራ ባልደረቦቻቸውና ኢሰመኮን ለሚደግፉ በሙሉ አበረታች ዕውቅና የሰጠ መሆኑን ተናግረዋል
Upon becoming one of the recipients of the award at a ceremony held at the Delegation of the European Union to Ethiopia today, EHRC Chief Commissioner said the award is an encouraging acknowledgement to his colleagues and to all who support the EHRC
የሲቪል ሰዎች ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመትና ዘረፋ ተባብሶ ቀጥሏል ተባለ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባለፉት ስድስት ወራት 161 ሲቪሎች መገደላቸውን ይፋ አደረገ። ለአማራ እና ለኦሮሚያ ክልሎች የግጭት ተሳታፊዎች የተኩስ አቁም ጥሪ አቀረበ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለይ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ተበራክተው መቀጠላቸውን አስታወቀ። ኮሚሽኑ መንግሥት በሁለቱ ክልሎች ከሚንቀሳቃሱ ታጣቂ ቡድኖች ጋር በሚያደርገው ውጊያ መካከል እንዲሁም ከውጊያ አውድ ውጪ በሚፈጸሙ ጥቃቶች በዜጎች ላይ ሞት እና ከፍተኛ የመብት ጥሰት እየደረሰ ነው ብሏል
የግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ሠራተኞችን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ለማሻሻል ፈጣን የሕግ ማዕቀፍ ማሻሻያ እርምጃ ያስፈልጋል