በዚህ ሳምንት የአንድ ለአንድ ዝግጅት በአሳሳቢው የሴቶች ጥቃት ላይ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ እንግዳ አድርጓል
Collaboration between local and international stakeholders crucial in addressing challenges faced by Sudanese refugees and asylum seekers
የአካል ጉዳተኞችንና አረጋውያንን መብቶች ማስጠበቅ፣ ደኅንነታቸውን ማረጋገጥ እና ለሚገጥሟቸው ተግዳሮቶችም ዘላቂ መፍትሔ መስጠት ያስፈልጋል
ሁሉም ሕዝብ ለእድገቱ አመቺ የሆነ አጠቃላይ ተስማሚነት ያለው አካባቢ የማግኘት መብት አለው
All people shall have the right to a general satisfactory environment favourable to their development
ለተፈናቃዮች የሚቀርበው ሰብአዊ ድጋፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን እና የጾታዊ ጥቃት ሥጋቶች መበራከታቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ የሪጅን ዳሬክተር የሆኑት ሰላማዊት ግርማይ ኢሰመኮ በሕግ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ስለሚያከናውናቸው ተግባራት፤ እንዲሁም በዋነኝነት የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ ክትትልና ምርመራ በማድረግ ለጥሰቶቹ መፍትሔ ለማፈላለግ የሚያከናውናቸውን ተግባራትና ስለሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አስረድተዋል
ግርዛት በሴቶች እና በሕፃናት ላይ የሚያደርሰውን አካላዊ እና ሥነልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)ያሉበት ሁኔታ ሳይገለጽ በተራዘመ እስር ውስጥ የሚገኙ በአስገድዶ መሰወር ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ከ52 በላይ ሰዎች አቤቱታ መመርመሩን፤ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተራዘመ እስርና አስገድዶ በመሰወር ከ1 እስከ 9 ወራት አስረው ያቆዩዋቸው ሰዎች መለቀቃቸውን በመግለጫው አትቷል