ተፈናቃዮች ከማህበረሰቡ ጋር በጋራ መስራት የሚችሉበት መንገድ እና በቂ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ይጠበቃ ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል
በኢትዮጵያ በተለይም በሀገር ውስጥ በሴቶችና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ሁሉን አቀፍ ሕጋዊ፣ ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና ማኅበራዊ ስልቶች ሊነደፉ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ። የኮሚሽኑ የክትትል ዘገባ ወንጀሉን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በቂ ፍትህ ሲሰጥ እምብዛም አይስተዋልም ብሏል
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመዋቅር እና የአስተዳደር ጥያቄዎች ለሰላም እጦት ምክንያት መሆናቸው እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዐስታወቀ ፡፡ በክልሉ በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት በአካባቢው የፀጥታ መደፍረስን ማስከተሉን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው የምርመራ ሪፖርቱ ዐስታውቋል
በኢትዮጵያ ሐሳብን በነጻነት የመያዝ እና የመግለጽ መብትን ለመተግበር የሕግ ማዕቀፍ መዘርጋቱ እንደ አወንታዊ እርምጃ የሚጠቀስ ቢሆንም መብቱን ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ ብዙ መሥራት ይጠበቅብናል
የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ እና የኢሰመጉ ምክትል ዋና ዲሬክተር አቶ ተስፋዬ ገመቹ በሰጡን አስተያየት፣ ለግጭቶች ብቸኛ መፍትሔ ነው ያሉት የድርድር አማራጭ፣ ተስፋ ሊቆረጥበት እንደማይገባ አመልክተዋል
ታኅሣሥ 1 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደው ዝግጅት የአጫጭር ፊልሞች እና የፎቶግራፍ ውድድር አሸናፊዎች ይፋ ተደርገዋል፣ ከታኅሣሥ 3 እስከ ታኅሣሥ 20 ቀን 2016 ዓ.ም. ባሉት ቀናት በአሶሳ፣ በጋምቤላ፣ በሃዋሳ፣ በጅማ፣ በጅግጅጋ፣ በመቀሌ እና በሰመራ ከተሞች በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይካሄዳል
በየዓመቱ ታኅሣሥ 10 የሚውለውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን ለማሰብ የተጀመረው ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የዘንድሮው በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ የሆነ መኖሪያ ቤት በማግኘት መብት ላይ ያተኮረ ነው
ኮሚሽኑ ከጥቅምት ወር መጨረሻ አንስቶ በክልሎቹ ውስጥ የተፈጸሙትን ጥቃቶች በተመለከተ የደረሱትን ጥቆማዎች እና አቤቱታዎችን መሠረት አድርጎ ባደረገው ክትትል፣ በሲቪል ሰዎች ላይ በተፈጸሙት ጥቃቶች ሳብያ መጠነ ሰፊ እና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን አመልክቷል
The values and principles underpinning the Universal Declaration of Human Rights (UDHR) remain the overarching framework for the promotion and protection of human rights that should guide all measures at all times
የአካል ጉዳተኞች ቀንን ስናስብ ሊተገበሩ የሚችሉ ግቦችን በማስቀመጥ፣ የግቦቹን ውጤት ይፋ በማድረግ እንዲሁም የአካል ጉዳተኞችን መብቶች ለማስጠበቅ፣ ለማስፋፋት እና ለማስከበር የሚወሰዱ እርምጃዎችን ዘላቂነት በማረጋገጥ ሊሆን ይገባል