የፌዴራል አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ የተሟላ እና በቂ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት ቢኖርም፣ ባለፉት ወራት በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ላሉ ተፈናቃዮች ትኩረት በመስጠት በሁለት ዙር ድጋፍ ማድረጉን ተናግሯል ተብሏል
ዲስሌክሲያ ያለባቸው ሰዎች የመማር እና እኩል ዕድል የማግኘት መብቶች ያሏቸው ቢሆንም አብዛኛዎቹ ሰብአዊ መብቶቻቸውን ለመጠቀም ትልቅ እንቅፋት ይገጥማቸዋል
The anniversary is an opportune moment for Ethiopia to recommit to the core human rights obligations it embraced 75 years ago
ኢሰመኮ ሁለተኛውን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ አደረገ
The Ethiopian Human Rights Commission says security forces killed dozens of civilians this month in the country’s Amhara region. In its latest report, the group says government forces committed extrajudicial killings against civilians accusing and arresting them for providing information or weapons to militias
EHRC’s participation in the 6th National Human Rights Institutions (NHRIs) Forum and the 77th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights (ACHPR)
It cited executions of civilians and rape attacks, with at least 200 rapes to have been reported since August
አባል ሀገራት ለወጣቶች ሁለንተናዊ እድገትን የሚያረጋግጥ በቂ የሆነ የኑሮ ደረጃ የማግኘት መብት ዕውቅና ሊሰጡ ይገባል
State parties shall recognise the right of young people to a standard of living adequate for their holistic development
በአማራ ክልል ለወራት በቀጠለው የትጥቅ ግጭት ምክንያት መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈጸሙ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ሰኞ ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም. ባወጣው ዝርዝር መግለጫ ይፋ አደረገ