ኢሰመኮ ሁለተኛውን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ አደረገ
The Ethiopian Human Rights Commission says security forces killed dozens of civilians this month in the country’s Amhara region. In its latest report, the group says government forces committed extrajudicial killings against civilians accusing and arresting them for providing information or weapons to militias
EHRC’s participation in the 6th National Human Rights Institutions (NHRIs) Forum and the 77th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights (ACHPR)
It cited executions of civilians and rape attacks, with at least 200 rapes to have been reported since August
አባል ሀገራት ለወጣቶች ሁለንተናዊ እድገትን የሚያረጋግጥ በቂ የሆነ የኑሮ ደረጃ የማግኘት መብት ዕውቅና ሊሰጡ ይገባል
State parties shall recognise the right of young people to a standard of living adequate for their holistic development
በአማራ ክልል ለወራት በቀጠለው የትጥቅ ግጭት ምክንያት መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈጸሙ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ሰኞ ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም. ባወጣው ዝርዝር መግለጫ ይፋ አደረገ
Dozens of civilians have been killed this month by drone strikes and house-to-house searches in Ethiopia's Amhara region, where authorities have touted security gains since conflict erupted in July, a state-appointed human rights commission said on Monday
ማክሰኞ ጥቅምት 20 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው የትጥቅ ግጭት በአንዳንድ አካባቢዎች በከባድ መሣሪያ እና አልፎ አልፎ በአየር/ድሮን ድብደባ ጭምር የታገዘ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገልጿል
‘በተቋም ውስጥ የሚገኙ ደሃና ተጋላጭ ለሆኑ አረጋውያን የድጋፍና እንክብካቤ አገልግሎት አሰጣጥ አነስተኛ ስታንዳርድ’ መሠረት መንግሥት ለአረጋውያን እንክብካቤ ማእከላት አስፈላጊውን ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል