UNICEF’s 2020 data shows that in Ethiopia, 25 million girls and women have undergone FGM, the largest absolute number in Eastern and Southern Africa.
ዩኒሴፍ እ.ኤ.አ. በ2020 ባወጣው መረጃ በኢትዮጵያ 25 ሚሊዮን ልጃገረዶችና ሴቶች የሴት ልጅ ግርዛት የተፈጸመባቸው መሆኑን የሚጠቁም ሲሆን ይህ አሃዝ በምስራቅ እና በደቡብ አፍሪካ ከተመዘገበው ከፍተኛው መሆኑን መረጃው ይገልጻል፡፡
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት ጣምራ ምርመራ ቡድን ያቀረባቸውን ምክረ ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲደረጉ ሥራ መጀመሩን አስታወቁ።
በምሥራቅ ሸዋ ዞን ቦሰት ወረዳ ውስጥ በከረዩ ሚችሌ ገዳ አባላት ላይ የተፈፀመውን ግድያ ተከትሎ ሁለት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
ምክትል ኮሚሽነሩ እንዳስታወቁት፥ ህዳር 22 ቀን 2014 ዓ.ም ቦሰት ወረዳ 14 ንፁሃን ዜጎች ተገድለዋል፤ ከአንድ ቀን በፊት ህዳር 21 ቀን 2014 ዓ.ም ደግሞ በፈንታሌ ወረዳ ለዘመቻ በተሰማሩ 11 የኦሮሚያ ፓሊሶች ላይ ግድያ ተፈፅሟል።
በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ገላን በሰጡት መግለጫ፥ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ እስካሁን ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው በምርምራ ሂደት ላይ ይገኛል ብለዋል።
ያቀረባቸው ምክረ ሃሳቦች እንዲፈጸሙ የጣምራ ምርምር ቡድኑ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት ገልጿል
The JIT is committed to assist all stakeholders in the effective implementation of its recommendations
Ethiopia's human rights body on Wednesday implicated security forces in the killings of more than a dozen civilians last year in an incident that has stoked tensions in the restive Oromia region.
በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ውስጥ ባለፈው ኅዳር በከረዩ የሚችሌ ገዳ አባላት ላይ በተፈፀመው ጥቃትና ግድያ ውስጥ "የፀጥታ ኃይሎች እጅ አለበት" የሚያስብል በቂ መሠረት አለ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።