Providing human rights-based free legal aid service is essential to address the complex challenges faced by refugees, asylum seekers, and internally displaced persons (IDPs)
ስደተኞች፣ ጥገኝነት ጠያቂዎች እና የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚያጋጥሟቸውን ውስብስብ ተግዳሮትችን ለመቅረፍ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት ይገባል
Rakkoolee walxaxaa baqattoota, koolu galtootaa fi namoonni biyya keessatti buqqa’an mudatan furuuf tajaajilli gargaarsa seeraa bilisaa mirgoota namoomaa bu’uureffate kennamuu qaba
Si loo xalliyo caqabadaha adag ee soo food saara qaxootiga, magangelyo-doonka, iyo dadka ku barakacay gudaha dalka (IDPs), waa in la bixiyo adeegyo gargaar sharci oo lacag la'aan ah oo ku dhisan xuquuqda insaanka
ስደተኛታት፣ ሓተቲ ዕቑባን ተመዛበልቲ ውሽጢ ዓዲን ዘጋጥምዎም ዝተሓላለኹ ዕንቅፋታት ንምፍታሕ ንሰብኣዊ መሰላት ኣብ ግምት ዘእተወ ናፃ ግልጋሎት ሕጊ ድጋፍ ምሃብ የድሊ
Effective implementation of UPR recommendations requires strong stakeholder commitment and collaboration
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን ጥበቃ እና የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ለማሻሻል ተጨባጭ እርምጃዎች መውሰድ ይገባል
“ለተፈናቃዮች ድጋፍ ሊደረግና ዘላቂ መፍትሔ ሊቀመጥ ይገባል” – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
States Parties shall seek lasting solutions to the problem of displacement by promoting and creating satisfactory conditions for voluntary return, local integration or relocation on a sustainable basis and in circumstances of safety and dignity
ተዋዋይ ሀገራት በዘላቂነት እና ደኅንነትንና ክብርን በጠበቀ መልኩ በፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ የመመለስ፣ ከአካባቢ ማኅበረሰብ ጋር ተዋሕዶ የመኖር ወይም ወደ ሌላ ቦታ የማስፈር መፍትሔዎችን ለማመቻቸት አጥጋቢ የሆኑ ሁኔታዎች በማበረታታትና በመፍጠር ለመፈናቀል ችግር ዘላቂ መፍትሔዎችን ማፈላለግ አለባቸው