Effective implementation of UPR recommendations requires strong stakeholder commitment and collaboration
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን ጥበቃ እና የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ለማሻሻል ተጨባጭ እርምጃዎች መውሰድ ይገባል
“ለተፈናቃዮች ድጋፍ ሊደረግና ዘላቂ መፍትሔ ሊቀመጥ ይገባል” – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
States Parties shall seek lasting solutions to the problem of displacement by promoting and creating satisfactory conditions for voluntary return, local integration or relocation on a sustainable basis and in circumstances of safety and dignity
ተዋዋይ ሀገራት በዘላቂነት እና ደኅንነትንና ክብርን በጠበቀ መልኩ በፈቃደኝነት ላይ የተመሠረተ የመመለስ፣ ከአካባቢ ማኅበረሰብ ጋር ተዋሕዶ የመኖር ወይም ወደ ሌላ ቦታ የማስፈር መፍትሔዎችን ለማመቻቸት አጥጋቢ የሆኑ ሁኔታዎች በማበረታታትና በመፍጠር ለመፈናቀል ችግር ዘላቂ መፍትሔዎችን ማፈላለግ አለባቸው
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ወደቀድሞ ቀያቸው የመመለስ እና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ የማድረግ ሂደት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
Effective collaboration and coordination among stakeholders are essential to ensure the protection of the rights of people on the move
ስደተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ ጥገኝነት ጠያቂዎች እና ፍልሰተኞች የሚያስፈልጓቸው ሰነዶችን ተደራሽ ለማድረግ የባለድርሻዎች የተቀናጀ ትብብር አስፈላጊ ነው
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እና ድጋፍ ለማድረግ የተዘጋጀው ረቂቅ ብሔራዊ ሕግ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላት ጉልህ ፋይዳ አለው
EHRC Participated in a side event on the Rights of Persons with Disabilities hosted by Global Alliance of National Human Rights Institutions (GANHRI) in Geneva