የኢትዮጵያ መንግሥት፥ ለብዙኀን መገናኛዎች፣ መረጃ የማግኘት ነጻነትን ያረጋግጣል፤ የተባለውንና በፍትሕ ሚኒስቴር በረቂቅ ደረጃ ተይዞ የቆየውን፣ የመረጃ ነጻነት ዐዋጅን እንዲያጸድቅ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠየቀ
Freedom of the press and other mass media and freedom of artistic creativity is guaranteed
የፕሬስ ነጻነት በተለይም የቅድመ ምርመራ በማናቸውም መልኩ የተከለከለ መሆኑን እና የሕዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት መብቶችን ያጠቃልላል