በኢትዮጵያ ሐሳብን በነጻነት የመያዝ እና የመግለጽ መብትን ለመተግበር የሕግ ማዕቀፍ መዘርጋቱ እንደ አወንታዊ እርምጃ የሚጠቀስ ቢሆንም መብቱን ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ ብዙ መሥራት ይጠበቅብናል
Freedom of the press and other mass media and freedom of artistic creativity is guaranteed
የፕሬስ ነጻነት በተለይም የቅድመ ምርመራ በማናቸውም መልኩ የተከለከለ መሆኑን እና የሕዝብን ጥቅም የሚመለከት መረጃ የማግኘት መብቶችን ያጠቃልላል
ፌዴራልና የክልል የፀጥታ ባለሥልጣናት የተያዙ ሰዎች የሚገኙበትን ቦታ በአፋጣኝ እንዲያሳውቁና ተዓማኒ ክስ የማይቀርብ ከሆነ ደግም በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳስቧል
Freedom of the press and other mass media, and freedom of artistic creativity is guaranteed under article 29 of the FDRE Constitution