ኮሚሽኑ በክልሉ፣ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል ማካሔዱን ገልጾ ዛሬ ማክሰኞ ባወጣው ሪፖርት፣ ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለስ ሥራው “በጣም ውሱንና ያልቀጠለ ነው፤” ብሎታል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በትግራይ ክልል ያለዉን የሰብአዊ መብቶች እንዲሁም የሰብአዊ ሁኔታ በተመለከተ ያሰባሰበዉን የክትትል ሪፖርት ይፋ አድርጓል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን፣ ሰሜን ምዕራብ ዞን፣ ደቡብ ዞን፣ ደቡብ ምስራቅ ዞን እንዲሁም በመቀሌ ልዩ ዞን በሰብአዊ ሁኔታዎች እና በሰብአዊ መብቶች ላይ ከሰኔ 30 ቀን 2015 እስከ ሐምሌ 23 ቀን 2015 የተደረገ ክትትልን በ40 ገጽ ሪፖርት ዛሬ የካቲት 12 ቀን 2016 ይፋ አድርጓል
ከSBS Amharic ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
የታራሚዎችን፣ የተጠርጣሪዎችን እና የጾታዊ ጥቃት ተጎጂዎችን መብቶች ለመጠበቅ የባለድርሻ አካላት ትብብር ያስፈልጋል
‘በተቋም ውስጥ የሚገኙ ደሃና ተጋላጭ ለሆኑ አረጋውያን የድጋፍና እንክብካቤ አገልግሎት አሰጣጥ አነስተኛ ስታንዳርድ’ መሠረት መንግሥት ለአረጋውያን እንክብካቤ ማእከላት አስፈላጊውን ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ጥቅምት 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ያደረገውን ሁለተኛውን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በሚመለከት የትግራይ...
The decrease in humanitarian assistance has worsened the already dire humanitarian situation for host communities and IDPs
ለተፈናቃዮችና ተፈናቃይ ተቀባይ ማኅበረሰቦች ሲቀርብ የነበረው ሰብአዊ እርዳታ መቀነሱ ሰብአዊ ቀውስ እንዲባባስ አድርጓል
ኢሰመኮ በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣን እና ኃላፊነት መሠረት የሰብአዊ መብቶች ሥራውን ማከናወን የሚቀጥል ይሆናል