States Parties shall take all appropriate measures to provide adequate, affordable and accessible health services, including information, education and communication programmes to women especially those in rural areas
አባል ሀገራት ለሴቶች በተለይም በገጠር ለሚገኙ የመረጃ፣ የትምህርት እና የግንኙነት መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በቂ፣ ተመጣጣኝ እና ተደራሽ የጤና አገልግሎቶችን  ለመስጠት አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ ይወስዳሉ