የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ባቀረቡት ሪፖርት፣ በአማራ ክልል እየተከናወነ ባለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እስካሁን ድረስ በንፁኃን ሰዎች ላይ የሞት፣ የመቁሰል፣ የሀብት ውድመትና የመፈናቀል ጉዳት ከመድረሱም በላይ፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸሙን ተናግረዋል
በአማራ ክልል፣ “የሕግ ማስከበር” በሚል በፌዴራሉ መንግሥት እየተወሰደ ያለው ወታደራዊ ርምጃ፣ በጣም አሳሳቢ እንደኾነና ችግሩ በውይይት እንዲፈታ፣ ኢሰመኮ የተወካዮች ምክር ቤትን አሳሰበ
በአማራ ክልል እየተደረገ ባለው “የጸጥታ እርምጃ” የተፈጠረው ጉዳት ሳይባባስ፤ ፓርላማው የሰላማዊ መፍትሔ አስፈላጊነትን ለመንግስት የስራ አስፈጻሚ አካል “በአስቸኳይ እንዲያሳስብ” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥያቄ አቀረበ
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) 2021/2022 Activity Report  
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዐበይት ክንዋኔዎችና ውጤቶች | 2014 ዓ.ም.  
በኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በሰብአዊ መብት ጥሰት ፈፅሞ ተጠያቂ የሚሆን አካል የለም የሚለው እንዳሳሰባቸው ተናግረዋል
Victims (Families of any person who has been subjected to enforced disappearance) have the right to know the truth regarding the circumstances of the enforced disappearance, the progress and results of the investigation, and the fate of the disappeared person
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሰብአዊ መብት ጥሰት እንዳይፈፀም በግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራት ላይ ማተኮር እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴው ጠቁሟል
ሙሉ ቪዲዮውን ይመልከቱ
Human rights commission calls on government to stop arbitrary arrests of journalists and to respect citizens’ rights in addition to lifting the internet restriction imposed on social media as it is violation of the human rights principle