ኢሰመኮ በጋምቤላ በፀጥታ መደፍረስ ሳቢያ በነዋሪዎች ላይ እየደረሰ ያለው ከፍተኛ ጉዳትና የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የመንግሥትን ትኩረት እንደሚሻ አሳሰበ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በጋምቤላ ፀጥታን ለማስከበርና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመግታት ጊዜያዊ አስተባባሪ የሥራ ቡድን እንዲዋቀርም ጥሪ አቅርቧል
የሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣሉ መከላከያም ይሁን ፖሊስ ለእያንዳንዱ ጉዳይ ችሎት ባይቆም እንኳን፣ ለተፈጸሙ ጥፋቶች ተጠያቂነት መኖር ይኖርበታል ብለን ነው የምናምነው፡፡ የመንግሥትም ኃላፊነት እዚህ ላይ መሆን አለበት
ዶ/ር ሚዛኔ በደቡብ፣ በደቡብ ምዕራብ እና በሲዳማ ክልሎች ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር በዋሉ በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት አለመቅረብ፣ በፖሊስ ጣቢያዎች የምግብ፣ የፍራሽ እና የአልባሳት አቅርቦት አለመኖር፣ማደሪያዎች በእስረኞች የተጨናነቁ መሆናቸው፣ በቂ ምግብ አለማቅረቡና የንጽህና ጉድለት ትኩረት ከሚሹ ጉዳዮች መካከል ናቸው ብሏል ኮሚሽኑ
Rising prices of basic food and food-related products and the current general economic situation are exposing people to severe social and economic crises, underlines the EHRC in its annual report, while also seriously warning that violation of rights have reached dangerous levels
በጥቃቱ ስምንት ሰዎች ሲሞቱ 16 ሰዎች ደግኖ ቆስለዋል ተብሏል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የግሉ የጤና ዘርፍ ከሕብረተሰቡ የመክፈል ዐቅም ጋር የተመጣጠነ እና ተደራሽ የሆነ አገልግሎት አቅርቦት ላይ ያተኮረ ባለ 39 ገጽ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሪፖርት ይፋ አድርጓል
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ፣ ባለፈው ሳምንት አርብ ሰኔ 30 በታጣቂዎች በተሰነዘረ ጥቃት፤ ሶስት የአካባቢ ሚሊሺያዎችን ጨምሮ ስምንት ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በምክክር መድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ በሁሉም ማዕከላት የሰብዊ መብቶች አያያዝን በማሻሻል ለህግ ታራሚዎች ደንብና መመሪያዎችን ከማስተዋወቅ ጀምሮ የመድሃኒት አቅርቦትን በማሻሻል እንዲሁም የግንባታ ስራዎችን ከማፋጠን አኳያ ለተሰሩ ስራዎች እና በኮሚሽኑ የሚሰጡ ምክረ ሃሳቦች ስራ ላይ በመተግበራቸው ምስጋና አቅርበዋል
ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት የሥር መንስኤ የሆኑ የተጠያቂነት አለመኖር፣ የሕግ የበላይነት መላላት እና የሰላም እና ደኅንነት እጦት ዘላቂ መፍትሔ ለማስገኘት የመንግሥት ከፍተኛ እና ያልተቋረጠ ጥረት ያሻል (የ2015 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት)
The Ethiopia Annual Human Rights Situation Report, covering the period from June 2022 to June 2023 (Ethiopian fiscal year), presents the overall assessment of the human rights situation in the country based on information gathered by the various departments and City Offices of the Ethiopian Human Rights Commission’s (EHRC/the Commission). The report is organized in...