አረጋውያንን መንከባከብ ለማእከላቱ ብቻ የሚተው ሥራ ሳይሆን በዋናነት የመንግሥት ቀጥሎም የሁሉም ማኅበረሰብ ኃላፊነት በመሆኑ፤ ችሮታ ሳይሆን የአረጋውያን እንክብካቤ የማግኘት መብት ነው
Everyone has the right to life, liberty, and security
ማንኛውም ሰው ሰብአዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሰስ በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደኅንነትና የነጻነት መብት አለው
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት ባለፈው ዓመት ባደረጉት ጣምራ ምርመራበትግራይ ክልል ውስጥ በነበረው ጦርነት በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ እና የጦር ወንጀል ሊባሉ የሚችሉ የወንጀል ዓይነቶች መፈፀማቸውን የሚያመለክቱ ማስረጃዎች መገኘታቸውን አመልክተው ነበር
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No.1224/2020).  
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ፤ ቁጥር ፪፻፲/፲፱፻፺፪ (በአዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፳፬/፪ሺ፲፪ እንደተሻሻለው) Federal Democratic Republic of EthiopiaEthiopian Human Rights Commission Establishment Proclamation (AsAmended)Proclamation No. 210/2000(As Amended by Proclamation No. 1224/2020)
ዓለም አቀፍና አሕጉራዊ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን ከመፈረምና ማጽደቅ አንጻር ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ
Ethiopia’s Ratification Status of International, and Regional Human Rights Treaties
The United Nations General Assembly, Proclaims this Universal Declaration of Human Rights as a common standard of achievement for all peoples and all nations, to the end that every individual and every organ of society, keeping this Declaration constantly in mind, shall strive by teaching and education to promote respect for these rights and freedoms...
Adopted and opened for signature, ratification, and accession by General Assembly resolution 2200A (XXI) of 16 December 1966, entry into force 23 March 1976, in accordance with Article 49