በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መረጃ መሠረት እስከ ግንቦት 21 ቀን 2014 ድረስ 19 ጋዜጠኞች እና የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል
የምክረ ሃሳቦች አፈጻጸምን የመከታተልና ሪፖርት የማቅረብ ተቀዳሚ ኃላፊነት የመንግሥት ቢሆንም ሲቪል ማኅበራት ይህንን አስመልክቶ የራሳቸውን ምልከታ ሪፖርት ለማቅረብ ልዩ ዕድል አላቸው
በሚድያ አዋጁ አንቀጽ 86(1) የተመለከተው የቅድመ እስር ክልከላ ከአዋጁ አንቀጽ 3(1) እና 6(3) ጋርም ተቀናጅቶ ሲነበብ ለተመዘገበ ሚዲያ ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ዓይነት ሚዲያዎች የተቀመጠ የሕግ ጥበቃ መሆኑን የሚያመለክት ነው
በወንጀል ክስ ምክንያት የታሰረ ወይም በቁጥጥር ስር የሚገኝ ማንኛውም ሰው በዳኛ ወይም በሕግ የዳኝነት ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት በአፋጣኝ የመቅረብ፤ እንዲሁም ተገቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ ዳኝነት የማግኘት ወይም የመለቀቅ መብት አለው
The meeting brought together National Human Rights Institutions (NHRI), national preventive mechanisms, civil society organisations, inter-governmental organisations, regional human rights networks, and experts on torture prevention from various African countries
EHRC reiterates that Ethiopia’s media law clearly prohibits pre-trial detention for any alleged offence committed through media
Prolonged pre-trial detention, non-disclosure of whereabouts, and detention in irregular detention facilities aggravates the situation
ይህን ውስን ሃብት ብሎም ዘርፉን የሚያስተዳድር የሕግና የፖሊሲ ማዕቀፍ ያስፈልጋል፡፡ ነፃነቱ የተጠበቀ ተቋም ማደራጀት፣ ግልጽና ገለልተኛ የፈቃድ አሰጣጥና እድሳት ሥርዓት መዘርጋት፣ ባለቤትነትንና ብዝኃነትን መወሰን፣ የይዘት ክትትል ሥርዓትን መደንገግ፣ የፕሮግራም ደረጃ ማስቀመጥ ያስፈልጋል
Africa Day 2022 is themed “Strengthening Resilience in Nutrition and Food Security on the African Continent: Strengthening Agro-Food Systems, Health and Social Protection Systems for the Acceleration of Human, Social and Economic Capital Development”
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለያዩ አካባቢዎች በመፈጸም ላይ ያሉ የጋዜጠኞች፣ የማኅበረሰብ አንቂዎችና የሌሎች ሰዎች እስራትን በተመለከተ በሰጠው መግለጫ፣ የፌዴራልም ሆኑ የክልል የፀጥታ ኃይሎች ተጠርጣሪዎችን ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጪ ከማሰር እንዲታቀቡ አሳሰበ