Each State Party shall ensure in its legal system that the victim of an act of torture obtains redress and has an enforceable right to fair and adequate compensation, including the means for as full rehabilitation as possible
ከምርጫው ጋር የተገናኙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ጥቆማዎችና አቤቱታዎች ለሰብአዊ መብቶች ክትትል ባለሙያዎች፣ በአቀራቢያ በሚገኙ የኢሰመኮ የከተማ ጽሕፈት ቤቶች በአካል በመገኘት ወይም በነጻ የስልክ መስመር 7307 ላይ በመደወል ማቅረብ ይቻላል
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም በሌላ አቋም ላይ የተመሠረተ ልዩነት ሳይደረግበት በማናቸውም የመንግሥት ደረጃ በየጊዜው በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥ እና የመመረጥ መብት አለው
Every Ethiopian national, without any discrimination based on colour, race, nation, nationality, sex, language, religion, political or other opinion or other status, has the right to vote and to be elected at periodic elections to any office at any level of government
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ ባወጣው መግለጫ፤ ከአዲስ አበባ ከተማ እና ከአማራ ክልል የተለያዩ ቦታዎች ተይዘው በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ወደሚገኝ “መደበኛ ያልሆነ ማቆያ ጣቢያ” የተወሰዱ እስረኞች ብዛት 53 መሆናቸውን አስታውቆ ነበር
ኢሰመኮ በምርጫው ሂደት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ያደርጋል
Everyone shall have the right to freedom of association with others, including the right to form and join trade unions for the protection of his interests
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) recently conducted a visit to the Intergovernmental Authority on Development (IGAD) Peace and Security Division. This visit aimed to foster collaboration and enhance the mutual understanding of their roles in promoting peace and security in the region
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከ2014 ዓ.ም. እስከ 2015 ዓ.ም. በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ያደረገውን የክትትል ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት እንደተገለጸው ግኝቱ የማረሚያ ተቋማትን ክፍተት ለመሙላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ተመላክቷል
Accused persons have the right to be informed with sufficient particulars of the charge brought against them and to be given the charge in writing