Report covered period from 3 Nov 2020 to 28 June 2021; joint probe conducted from 16 May to 31 August 2021
ኢሰመኮ ከማረሚያ ቤቱ አስተዳደር ከፍተኛ ኃላፊዎች ጋር ባደረገው ውይይት የታሳሪዎችን ደህንነት ስለማረጋገጥ መወሰድ ባለባቸው እርምጃዎች ላይ ተመካክሯል
ጊዳ ኪራሙ ወረዳን ጨምሮ በተለያዩ የምስራቅ ወለጋ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች በአስጊ ሁኔታ ይገኛሉ
በተለይም በአሁኑ ወቅት ከሴዳል ወረዳ ወደ ሌሎች አካባቢዎች ሸሽተው የሚገኙ ነዋሪዎች እንደሚገልጹት፣ ከጥር ወር 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በወረዳው በሚደርሱ ተደጋጋሚ ጥቃቶች ምክንያት በርካታ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ ከመጋቢት ወር 2013 ዓ.ም. ጀምሮ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው ቆይተዋል።
ኢሰመኮ የፌዴራልና የክልሉ መንግስት የፀጥታ ኃይሎች በኪራሙ ወረዳ ላለው የፀጥታ ስጋት ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት እና በነዋሪዎች ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት የሚያደርሱ ኃይሎችን ከሕግ ፊት ለማቅረብ ተጨባጭ እርምጃዎችን እንዲወስዱ ያሳስባል።
Reports state allegations of deliberate attacks against civilians including shelling, house to house searches & killings, looting & destruction of infrastructure
German Africa Foundation announces jury unanimously voted to award him highest award of its kind in Germany in recognition for “his lifelong advocacy for human rights in Ethiopia”
"The joint investigation by EHRC & UN Human Rights Office into alleged violations committed by all parties to the conflict in Tigray has concluded its field work & the team is currently analysing the full range of information collected."
Food & cash shortages, high cost of available food & other basic supplies, & interruption of transportation services still affect region
Between May 16-August 20, joint investigation team conducted investigations in Mekelle, Wukro, Samre, Alamata, Bora, Maichew, Dansha, Maikadra, Humera, Gondar, Bahir Dar, & Addis Ababa