መንግሥት በየጊዜው የሚነሱ ግጭቶችን በውይይት በመፍታት፣ በመላ ሀገሪቱ ሰላምና ጸጥታን በማስፈን፣ ለሽግግር ፍትሕ አፈጻጸም ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል
የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይደገሙና ሰላማዊና አንድነቷ የፀናን ኢትዮጵያ ለማየትም የህገመንግስት ማሻሻያን ጨምሮ የህግና የተቋማት ማሻሻያ ያስፈልጋል ተብሏል
ሊስተካከሉ ይገባል በሚል ኮሚሽኑ የጠቀሳቸው የሰብአዊ መብት አያያዝ ሁኔታዎችን በተመለከተ የስደተኞች ተመላሽ አገልግሎት መግለጫ አውጥቷል
States are under a particular obligation to protect against the displacement of indigenous peoples, minorities, peasants, pastoralists, and other groups with a special dependency on and attachment to their lands
በጎሳ፣ በሃይማኖት ወይም በቋንቋ ኅዳጣን ባሉበት ሀገር ውስጥ የእነዚህ አባል የሆኑ ግለሰቦች በጋራ ባህላቸውን እንዳያከብሩ፣ ሃይማኖታቸውን እንዳያስፋፉ፣ በቋንቋቸው እንዳይጠቀሙ መብታቸው ሊገፈፍ አይገባም
በጤናና በትምህርት፣ እንዲሁም በሌሎችም ማኅበራዊ አገልግሎት ሰጪ የመንግሥት ተቋማት ላይ ቅኝት በማድረግ ምርመራ ማድረጉን የኮሚሽኑ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ሥራ ክፍል ኃላፊ ዶ/ር ብራይትማን ገብረሚካኤል ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ መካከል የነበረውን አለመግባባት ተከትሎ ጥቅምት 2 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ የተከሰተውን የጸጥታ መደፍረስና ያስከተለውን ጉዳት ከአካባቢው ነዋሪዎች በቀረበለት አቤቱታ መነሻነት ከጥቅምት 20 እስከ 25 ቀን 2016 ዓ.ም. በቦታው በመገኘት ጭምር ምርመራ ማከናወኑን አስታውቋል
አሻም ወቅታዊ በዚህ ሳምንት ከኢሰመኮ የሲቪል፣ የፖለቲካ እና ማኅበራዊ-ኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል ጋር ቆይታ አደርገናል
በአዲስ መልኩ በሚዋቀሩ አካባቢዎች የሚነሱ የደመወዝ እና ተያያዥ ጥያቄዎች አፋጣኝ መፍትሔ መስጠት በጤና እና በትምህርት መብት እንዲሁም በአካባቢዎቹ አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ያሉ ሥጋቶችን ይቀርፋል
በኢትዮጵያ በተለይም በሀገር ውስጥ በሴቶችና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ሁሉን አቀፍ ሕጋዊ፣ ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና ማኅበራዊ ስልቶች ሊነደፉ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ። የኮሚሽኑ የክትትል ዘገባ ወንጀሉን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በቂ ፍትህ ሲሰጥ እምብዛም አይስተዋልም ብሏል