ኢሰመኮ በተሸርካሪዎቹ ላይ የተጣለው እግድ እንዲነሳ የጠየቀው ዛሬ ሐሙስ መጋቢት 7፤ 2015 ባወጣው መግለጫ ነው፡፡ ኮሚሽኑ፤ አንድ ሳምንት የሆነው የከተማ አስተዳደሩ እግድ መግለጫውን እስከወጣበት ጊዜ ድረስ አለመነሳቱ እንዳሳሰበው አስታውቋል
በጠቅላላ ከተማው ላልተወሰነ ጊዜ ገደብ መጣሉ ሕገ-መንግሥታዊ ጥበቃ የተደረገላቸው መብቶች አደጋ ላይ የጣለ እርምጃ ነው
EHRC Director of Law and Policy Tarikua Getachew speaks with DW News Africa
የሲቪል ምህዳር ሁኔታ የመከታተያ ዘዴን ለመተግበር የባለሙያዎችን የክትትል አቅም በስልጠና ማጎልበት የክትትል አሠራሮች ዘመናዊ እና ሳይንሳዊ ሥነ-ዘዴዎችን መሠረት ያደረጉ እንዲሆኑ በማድረግ የምህዳሩን ወቅታዊ ሁኔታዎች ለመከታተል ያስችላል
Transitional justice is essential to address the root causes of systemic human rights violations, to heal wounds of past abuses, and to consolidate a viable path towards sustainable peace and reconciliation
የጸጥታ ኃይሎች በዓሉን ለማክበር በወጣው ሕዝብ ላይ ከልክ ያለፈ አላስፈላጊ ድብደባ፣ አስለቃሽ ጭስ፣ ጥይትና ሌሎች ከመጠን ያለፉ እምጃዎችን መውሰዳቸውን" ገልፀው በተወሰደው እርምጃ በዕድሜ የገፉ አዛውንቶችና ሕፃናት ጭምር መጎዳታቸውን ተናግረዋል
National action plan on Business and Human Rights expired in 2020. Specific, concrete targets, attributing responsibilities across actors and a clearly defined time frame in line with the United Nations Guiding Principles on Business and Human Rights is indispensable
ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የኅሊና እና የሃይማኖት ነጻነት አለው
Everyone has the right to freedom of thought, conscience and religion
በአፋር ክልል በጦርነት ምክንያት ለተደጋጋሚ መፈናቀል የተጋለጡ የሁለት ዞን ነዋሪዎች ለከፍተኛ የሰብአዊ ቀውስ መጋለጣቸው ተገለጠ። በተጨማሪም የንግድ እንቅስቃሴው ገደብ በመኖሩ ላልተገባ ኢኮኖሚያዊ ጫና መጋለጣቸውን እና በዘላቂነት እንዲቋቋሙ አለመደረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባደረገው ክትትል ማረጋገጡን አስታወቀ