EHRC calls on all concerned parties to support all efforts towards the full and effective implementation of the Agreement for Lasting Peace and Cessation of Hostilities, and to support all civilians in affected regions
ከ19 ዓመታት በፊት የተሻሻለው የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ዓውድ ውስጥ የተፈጸሙትንና እስከ “የጦር ወንጀልነት” እንደሚደርሱ የሚገለጹትን የወሲብ ጥቃቶች በሚያካትት መልኩ እንዲሻሻል፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
Ethiopia was one of the four African countries who attended the United Nations Conference on International Organization in San Francisco
ኢትዮጵያ በሳን ፍራንሲስኮ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት የዓለም አቀፍ ድርጅት ጉባኤ ላይ ከተሳተፉት አራት የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ ነበረች
ጠለፋ እና ሌሎች ጥቃቶች በሃዋሳ ከተማ ዙሪያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከቱ መምጣታቸው፣ በፍርድ ቤት የሚሰጡ ውሳኔዎች እስከ መጨረሻ አለመፈጸማቸው እና የወንጀል ምርመራ ከተጀመረ እንዲሁም ክስ ከተመሰረተ በኋላ ሂደቱ ተቋርጦ ጉዳዩ በሽምግልና እንዲያልቅ መደረጉ ከተነሱ ክፍተቶች መካከል ነበሩ
During its briefing EHRC highlighted positive developments, challenges, major violations and recommendations related to the implementation of civil and political rights in Ethiopia
(Download the English version below) ⬇️ ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ በሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ በተጨማሪነት በተለይ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ በዝርዝር በማተኮር ባለፈው የበጀት ዓመት ኮሚሽኑ ባከናወናቸው ልዩ ልዩ ተግባራት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ...
በካምፓላ ስምምነት ውስጥ የተካተቱ እና እንደ የሰነድና ምዝገባ፣ የጸጥታና ደኅንነት፣ የመንቀሳቀስ ነጻነት እና ፍትሕ የማግኘት መብት የመሳሰሉ መብቶችን እና በመንግሥት ላይ የተጣሉ ግዴታዎች ዙሪያ የተስተዋሉ ክፍተቶችን በማረም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ማሻሻል ይገባል
National Action Plans (NAPs) on Business and Human Rights should be designed to articulate a state's priorities and actions to implement the United Nations Guiding Principles on Business and Human Rights
መንግሥት የታራሚዎችን ሰብአዊ መብቶች በማክበር፣ በማስከበር እና በማሟላት ረገድ ቀዳሚ ኃላፊነት አለበት