የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን መቃረብን ከግንዛቤ ያስገባ ፈጣን እና የተቀናጀ የመፍትሔ እርምጃ መውሰድ አስፈላጊ ነው
Every young person shall have the right to social, economic, political and cultural development with due regard to their freedom and identity and in equal enjoyment of the common heritage of mankind
ማንኛውም ወጣት ነጻነቱንና ማንነቱን እንዲሁም በሰው ልጅ የጋራ ቅርስ እኩል ተጠቃሚነቱን ባከበረ መልኩ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ባሕላዊ እድገት የማግኘት መብት አለው
በ2016 ዓ.ም. በበርካታ የኢትዮጵያ አከባቢዎች በተለምዶ ወቅታዊ ሁኔታ በሚል ምክንያቶች ሳቢያ ሰዎች ለዘፈቀደ እስር እንዲሁም ለአስገድዶ መሰወር የተዳረጉበት በርካታ ክስተቶች መመዝገቡን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው
አደጋውን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጠው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዞኑ የደረሰው አደጋ በዜጎች ሕይወት ፣ በመኖሪያ ቤቶችና እና በስራ ቦታዎች ላይ ከፍተና ጉዳት ማድረሱን ገልቷል
The Sendai Framework for Disaster Risk Reduction 2015-2030 was adopted by 187 Member States at the Third UN World Conference in Sendai, Japan, on March 18, 2015. This framework requires States to put a strong emphasis on disaster risk management as opposed to disaster management
የሰንዳይ የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ማዕቀፍ (እ.ኤ.አ. 2015-2030) በ187 አባል ሀገራት በ3ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ጉበኤ እ.ኤ.አ. መጋቢት 18 ቀን በ2015 ጸድቋል። ይህ ማዕቀፍ መንግሥታት በቀዳሚነት የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ላይ ማተኮር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ኃላፊነቱ በዋነኛነት መንግሥት ላይ የሚወድቅ ቢሆንም ሁሉም ማኅበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትም የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ሥራዎች ላይ መሳተፍ እንዳለባቸው ያስረዳል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው ብሏል