መንግሥት የሠራተኛውን ሕዝብ ጤንነት፣ ደኅንነትና የኑሮ ደረጃ ለመጠበቅ መጣር አለበት
Government shall endeavour to protect and promote the health, welfare and living standards of the working population of the country
በተለይም ሴት ሕፃናት የመማር መብታቸውን ከማጣታቸው አልፎ ለ ያለ ዕድሜ ጋብቻ እና ለሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እንዲሁም ጥቃቶች ተጋላጭ መሆናቸው፣ ወደ ከተማ እየፈለሱና ለጉልበት ብዝበዛ እየተዳረጉ መሆኑን ኮሚሽኑ አመልክቷል
በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ባሉ ግጭቶች እና በሌሎችም ምክንያቶች የተነሳ ከ5500 በላይ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሥራቸውን ከማከናወን ውጪ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ
የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን መቃረብን ከግንዛቤ ያስገባ ፈጣን እና የተቀናጀ የመፍትሔ እርምጃ መውሰድ አስፈላጊ ነው
Every young person shall have the right to social, economic, political and cultural development with due regard to their freedom and identity and in equal enjoyment of the common heritage of mankind
ማንኛውም ወጣት ነጻነቱንና ማንነቱን እንዲሁም በሰው ልጅ የጋራ ቅርስ እኩል ተጠቃሚነቱን ባከበረ መልኩ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ባሕላዊ እድገት የማግኘት መብት አለው
በ2016 ዓ.ም. በበርካታ የኢትዮጵያ አከባቢዎች በተለምዶ ወቅታዊ ሁኔታ በሚል ምክንያቶች ሳቢያ ሰዎች ለዘፈቀደ እስር እንዲሁም ለአስገድዶ መሰወር የተዳረጉበት በርካታ ክስተቶች መመዝገቡን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited
ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው