The visit strengthens our partnership and reaffirms our shared commitment to promoting and protecting human rights
ኢሰመኮ ነጻነቱንና ገለልተኝነቱን ጠብቆ ከትብብር መድረኩ አባላት ጋር በአጋርነት መሥራቱን ይቀጥላል
በሰብአዊ መብቶች ላይ በጋራ መምከር እና አጋርነትን ማጠናከር ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት፣ መከበር እና ጥበቃ ጉልህ ሚና አለው
EHRC took part in the 2025 Sustainable Development Goal 16 (SDG 16) Conference held at UN Headquarters in New York
የቅብብሎሽና የቅንጅት ሥራን በጥናት፣ በተደራጀ አሠራር እና ተፈጻሚነት ባለው የጋራ ስምምነት መተግበር ያስፈልጋል
በሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ የግምገማ መድረክ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ተቀብሎ መተግበር በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብቶች ዐውድ ላይ አወንታዊ አስተዋጽዖ ያበረክታል
የሰብአዊ መብቶች ሥራ የኢሰመኮ ሠራተኞችን እና የሁሉም ባለድርሻ አካላትን ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራን ይጠይቃል
While wishing the new Chief Commissioner a successful term, Deputy Chief Commissioner reiterated the importance of human rights work
የመልካም ሥራ ዘመን መልእክታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ የሰብአዊ መብቶችን ሥራ አስፈላጊነት አስታውሰዋል
Strengthening partnerships with stakeholders is paramount to fostering a human rights culture in Ethiopia