States Parties, as much as possible, shall prevent displacement caused by projects carried out by public or private actors
ተዋዋይ ሀገራት በተቻለ መጠን በሕዝባዊ ወይም በግል አካላት በሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ምክንያት የሚፈጠርን መፈናቀል መከላከል አለባቸው
Enhancing stakeholder collaboration is key to implementing UPR recommendations between review cycles
የሥራ ፍልሰት አስተዳደር ሥርዓት ሰብአዊ መብቶችን ማዕከል ያደረገ ደኅንነቱ የተጠበቀ፣ መደበኛና በሥርዓት የሚመራ ሊሆን ይገባል
ዚህ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ የበጀት ዓመት አቆጣጠር በ2015 ዓ.ም. ያከናወናቸው ዐበይት ተግባራት እና የተገኙ ውጤቶች ቀርበዋል። በተጨማሪም የኮሚሽኑን የፋይናንስ አጠቃቀም መግለጫ እና በዕቅድ አፈጻጸም ያጋጠሙ ችግሮች ትካትተዋል። ተግባራቱ ኮሚሽኑ በአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅዱ ለይቶ ባስቀመጣቸው ዘጠኝ የትኩረት መስኮች መሠረት የተደራጁ ናቸው፡፡  
This report presents the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC/the Commission)’s major activities and results for the Ethiopian fiscal year 2022/23. It also includes a financial report for the period, as well as the challenges the Commission faced. The activities are organized into nine program areas, which align with the Commission’s focus areas as identified in...
EHRC delegation paid a visit to the Commission on Human Rights of the Republic of the Philippines (CHRP)
All persons have a right to be protected against arbitrary displacement
ሁሉም ሰው ከዘፈቀደ መፈናቀል የመጠበቅ መብት አለው
ተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ እንዲሁም በመጠለያ ጣቢያዎች በቂ ምግብ፣ ውሃ፣ መጠለያ እና የጤና አገልግሎቶች እንዲቀርቡላቸው ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ኃላፊነት መወጣት ይጠበቅባቸዋል