በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሁም በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ተሳትፎን ማረጋገጥ ይገባል
Adeemsa cee’umsa haqaa fi filannoo biyyoolessaa marsaa 7ffaa keessatti hirmaannaan buqqaatota biyya keessaa mirkanaa’uu qaba
Waa In La Xaqiijiyo Ka Qaybgalka Barakacayaasha Gudaha Ee Geedi-socodka Caddaaladda Kumeelgaarka Ah Ee Qaranka Iyo Sidoo Kale Doorashada 7-aad Ee Dalka
ኣብ ከይዲ ሃገራዊ ስግግር ፍትሒን ኣብ 7ይ ሃገራዊ መረፃን ተሳትፎ ተመዛበልቲ ዉሽጢ ዓዲ ምርግጋፅ ይግባእ
IDPs’ participation must be ensured in the national Transitional Justice (TJ) process, the 7th national election
የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች አንዱ የትኩረት አቅጣጫ በማድረግ ላለፉት 5 ዓመታት ወቅታዊ እና ቀጣይነት ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ፣ የግንዛቤ ማሳደግ እንዲሁም የውትወታ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። ይህ የኢሰመኮ አራተኛው በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ያተኮረ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ሲሆን፣ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር...
Effective implementation of UPR recommendations requires strong stakeholder commitment and collaboration
የስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ጥበቃ በሀገራዊ እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች መሠረት እንዲተገበር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ትብብር ሊያደርጉ ይገባል
በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ አካላት መካከል ያለውን ቅንጅታዊ አሠራር በማጠናከር የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን መፍጠር ይገባል