ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍሎች በእኩልነት የሚያሳትፍ እና አካታች የሀገራዊ ምክክር፤ በሰብአዊ መብቶች መርሖች ላይ የተመሠረተ እና ተጎጂዎችን ማእከል ያደረገ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ትግበራን ማረጋገጥ ይገባል
ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነውና ለአራተኛ በጀት ዓመት ይፋ የተደረገው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ ሪፖርት ያካተታቸው አንኳር ጉዳዮች በእንግሊዝኛ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ (Click here for the English version) ሙሉ ሪፖርቱ እዚህ ተያይዟል
በሰብአዊ መብቶች ላይ በጋራ መምከር እና አጋርነትን ማጠናከር ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት፣ መከበር እና ጥበቃ ጉልህ ሚና አለው
ኮሚሽነሮቹ በሰጡት አመራር የኢሰመኮን ሥራ በማጠናከር፣ ተደራሽነቱን በማስፋት እና በሕዝብ እንዲሁም በዓለም አቀፍ አጋሮች ዘንድ መተማመንን በማሳደግ ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና አበርክተዋል
የስደተኞች መብቶች ጥበቃን ለማጎልበት የስደተኛ ማኅበረሰብ ተወካዮችን እና ማኅበራትን በማጠናከር አሳታፊ የሆኑ ፖሊሲዎች፣ ፕሮግራሞች እና አሠራሮችን መተግበር ያስፈልጋል
በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እና የሥራ ፍልሰት አስተዳደርን በማጎልበት የሚያጋጥሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለማሻሻል የሀገራትን መልካም ተሞክሮዎች መውሰድ እና የባለድርሻ አካላት ትብብርን ማጠናከር ይሻል
ጥገኝነት የመጠየቅ መብት ማለት ምን ማለት ነው? ጥገኝነት የመጠየቅ መብት የሕግ መሠረቶች ምንድን ናቸው? የጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ምንድን ናቸው? ኢትዮጵያ ውስጥ ጥገኝነት ለማግኘት የት ጥያቄ ማቅረብ ይቻላል? ኢትዮጵያ ውስጥ ጥገኝነት መጠየቅ ምን ሂደትን ያካትታል?
What Is Access To Asylum? What Are The Legal Bases For Access To Asylum? What Are The Rights Of Asylum Seekers? Where To Access Asylum In Ethiopia? What Process Does Asylum Seeking Entail In Ethiopia?
ጥገኝነት የመጠየቅ መብት ማለት ምን ማለት ነው? ጥገኝነት የመጠየቅ መብት የሕግ መሠረቶች ምንድን ናቸው? የጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ምንድን ናቸው? ኢትዮጵያ ውስጥ ጥገኝነት ለማግኘት የት ጥያቄ ማቅረብ ይቻላል? ኢትዮጵያ ውስጥ ጥገኝነት መጠየቅ ምን ሂደትን ያካትታል?
What Is Access To Asylum? What Are The Legal Bases For Access To Asylum? What Are The Rights Of Asylum Seekers? Where To Access Asylum In Ethiopia? What Process Does Asylum Seeking Entail In Ethiopia?