በክልሉ የተቋረጡ መሰረታዊ አገልግሎቶችን መመለስና በትግራይ ክልል ስላለው ተጨባጭ የፀጥታ ሁኔታና የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት በቂ መረጃ መስጠት፣ በዚህ ረገድ ያሉ ክፍተቶችን ለማረምና የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ትብብር ለመፍጠር ቀዳሚ እርምጃዎች ናቸው
Appointments in line with recently amended EHRC establishment Proclamation No. 1224/2020, followed public nomination process through independent nomination committee which included the participation of civil society representatives
In addition to restoring basic social services, transparency & clarity on current security & humanitarian situation a crucial immediate step
EHRC is gravely concerned by IPC recent report on highest level of catastrophic emergency, dismal humanitarian situation in Tigray
ኢሰመኮ ባወጣው መግለጫ፣ በአገር አቀፍ ደረጃ በመነደፍ ወይም በመካሄድ ላይ የሚገኙ ግጭት የተከሰተባቸውን አካባቢዎች መልሶ የማቋቋም ተግባራት በአካባቢዎቹ የሚኖሩና የሚያድጉ ሕጻናትን ያማከሉ እንዲሆኑ ጠየቀ
EHRC calls for nationwide policies and efforts of recovery and rehabilitation of post-conflict areas to be child-centred
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ቁጥር 1.8 ሚልዮን የደረሰ በመሆኑ፤ ኢትዮጵያ በርካታ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ካላቸው ሀገራት አንዷ ነች
Large number of IDPs detained by security officials since May 24, 2021
Probe to look into human rights violations for initial period of three months