ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እና ድጋፍ ለማድረግ የተዘጋጀው ረቂቅ ብሔራዊ ሕግ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላት ጉልህ ፋይዳ አለው
Collaboration between local and international stakeholders crucial in addressing challenges faced by Sudanese refugees and asylum seekers
ለተፈናቃዮች የሚቀርበው ሰብአዊ ድጋፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን እና የጾታዊ ጥቃት ሥጋቶች መበራከታቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
ኢሰመኮ በኢትዮጵያ ካሉት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መካከል 2.2 ሚልዮን ያህሉ በግጭትና ጦርነት የተፈናቀሉ መሆኑን ለአሻም ገለጸ
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚኖሩባቸው ጣቢያዎች “ተገቢ ጥበቃ ስለማይደረግላቸው”፤ የታጠቁ አካላት “ሰርገው በመግባት ጥቃት እንደሚፈጽሙ” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በኢትዮጵያ ለተፈናቃዮች የሚደረጉ የሰብአዊ ድጋፍ እና ጥበቃ እንዲሁም የዘላቂ መፍትሔ ማፈላለግ ሥራዎችን የሚያስተባብር እና በበላይነት የሚመራ ተቋም ባለመኖሩ፤ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ አሳሳቢ ችግር ሆኖ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሁኔታን አስመልክቶ ባወጣው ሦስተኛ ዙር ሪፖርት፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ 56 በመቶ የሚሆኑት ከ1 ዓመት፤ 23 በመቶ የሚሆኑት ከ2 እስከ 4 ዓመት እና 11 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ከ5 ዓመት በላይ በተራዘመ የመፈናቀል ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ ብሏል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ ድጋፍ በአግባቡ ሊቀርብ እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች መርሖችን፣ የተፈናቃዮችን ክብር፣ ደኅንነት እና ፍላጎት ያከበረ ዘላቂ መፍትሔ ሊመቻች ይገባል
ይህ ሦስተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ሁኔታዎችን እና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል። ኢሰመኮ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሊ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ እና በትግራይ ክልሎች በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ መንስኤዎች የተፈናቀሉ ከ333...
ይህ ሦስተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪነት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ሁኔታዎችን እና ምክረ ሐሳቦችን አካቷል። ኢሰመኮ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሊ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ እና በትግራይ ክልሎች በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ መንስኤዎች የተፈናቀሉ ከ333...